በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በግጭቶች እና በጥቃቶች እየደረሱ ያሉ ግድያዎች፣ የአካል ጉዳቶች እና መፈናቀሎች እጅግ ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እንደሆኑ በርካታ አመላካቾች እንዳሉ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
በምዕራብ ወለጋና ቄለም ወለጋ እየተፈጸመ ያለው ብሔርን መሠረት ያደረገ ግድያ በአስቸኳይ እንዲገታ የጠየቁት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ//ር ዳንኤል በቀለ በዚያ ያለው የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ቁጥር በፍጥነት እንዲጨምርም ጥሪ አቅርበዋል
Attacks by group of armed and unarmed assailants followed withdrawal of federal soldiers