ፍትሕ ሚኒስቴር እና ኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በጋራ በመሆን ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር የግብአት ማሰባሰቢያ የውይይት መድረኮች እየተካሄዱ ሲሆን በዛሬው ዕለትም ከፌዴራልና የክልል የሥራ ኃላፊዎች፣ ከተባበሩት መንግሥታት እንዲሁም ከሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የተውጣጡ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች የተሳተፋበት ውይይት በአዳማ ከተማ ተካሂዷል
ሁሉ-አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ወቅታዊ ግምገማ ረቂቅ ሪፖርት ዝግጅት ሂደት ግልጽ እና አሳታፊ እንዲሆን ያስፈልጋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከሰኔ ወር 2015 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ የሚሸፍነውን 3ተኛው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ይፋ አድርጓል፡፡ ሪፖርቱ በኢሰመኮ የትኩረት ዘርፎች (Thematic Areas) የተለዩ ቁልፍ እመርታዎችን፣ ዋና ዋና አሳሳቢ ጉዳዮችን፣ ምክረ ሐሳቦችን እንዲሁም ልዩ ትኩረት የሚሹ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮች አካትቷል። በሕይወት የመኖር መብት ላይ የሚያተኩረውን ምዕራፍ...
ባለፈው አንድ ዓመት በኢትዮጵያ በመንግሥት ኃይሎች እና በታጣቂዎች የሚፈጸሙ ጥቃቶች እንዲሁም የሰብአዊ መብት ጥሰቶች በአሳሳቢነት መቀጠሉን የኢሰመኮ አስታወቀ
Daniel argued that the fact that human rights organizations seek financing from various sources should not be used as a pretext to assume vulnerability to influence or political motives
ብሔራዊው የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ተቋም ይህን የገለጸው፤ “የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ” የዳሰሰ ዓመታዊ ሪፖርት ዛሬ ሰኔ 28፤ 2016 በዋና መሥሪያ ቤቱ ይፋ ባደረገበት ወቅት ነው። ከሰኔ 2015 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2016ዓ.ም. ድረስ ያለውን ጊዜ የሚሸፍነው ይህ ሪፖርት፤ አሳሳቢ እና በቀጣይ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮችን፣ መልካም እምርታዎችን እና ምክረ ሐሳቦችን የያዘ ነው
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን፤ ከሰኔ ወር 2015 እስከ ሰኔ ወር 2016 ዓ.ም ያለውን ጊዜ የሚሸፍን ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ይፋ አድርጓል፡፡ ባለ 132 ገጹ ሪፖርት የኢትዮጵያን ሰብአዊ መብቶች ሁኔታን ጠቅለል ባለመልኩ የያዘ ነው፡፡ መልካም ጎኖች፣ አሳሳቢ ጉዳዮች እና ምክረ ሀሳቦች በሪፖርቱ ተካተዋል፡፡ የትጥቅ ግጭቶች ለሰብአዊ መብቶች ጥሰት ዋነኛ ምክንያት ሆነው ቀጥለዋል ብሏል ሪፖርቱ፡፡ የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ መፅደቅን በአመቱ የታየ መልካም እምርታ ሲል ሪፖርቱ ጠቅሶታል
ሰኔ 28፣ 2016 (አራዳ ኤፍ ኤም) የዜጎች በህይወት የመኖር መብት አሳስቦኛል ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ
ዓርብ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. (አዲስ ማለዳ) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከሰኔ 2015 እስከ ሰኔ 2016 ድረስ ያለውን የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት ይፋ አድርጓል
ዶ/ር ዳንኤል ይህንን የተናገሩት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን፤ ከሰኔ 2015 እስከ 2016 ዓመታዊ ሪፖርት ይፋ ባደረጉበት ወቅት ነው