በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች በተከሰተው ድርቅ በየቦታው የሞቱ እንስሳት በአግባቡ እንዲወገዱ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጠየቀ
የኢሰመኮ የሕግና ፖሊሲ ሥራ ክፍል ዳይሬክተር ታሪኳ ጌታቸው ከEBS TV ጋር ያደረጉት ቆይታ
በተለያዩ አካባቢዎች እየተባባሱ ናቸው ለተባሉ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስፈጻሚውን አካል እንዲጠይቅና እንዲያሳስብ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጥያቄ አቀረበ
በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ እንቅስቃሴ የንፁሃን ዜጎችን ህይወት እየቀጠፈ ነው ተብሏል
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) ባቀረቡት ሪፖርት፣ በአማራ ክልል እየተከናወነ ባለው ወታደራዊ እንቅስቃሴ እስካሁን ድረስ በንፁኃን ሰዎች ላይ የሞት፣ የመቁሰል፣ የሀብት ውድመትና የመፈናቀል ጉዳት ከመድረሱም በላይ፣ የሰብዓዊ መብት ጥሰት መፈጸሙን ተናግረዋል
በአማራ ክልል እየተደረገ ባለው “የጸጥታ እርምጃ” የተፈጠረው ጉዳት ሳይባባስ፤ ፓርላማው የሰላማዊ መፍትሔ አስፈላጊነትን ለመንግስት የስራ አስፈጻሚ አካል “በአስቸኳይ እንዲያሳስብ” የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጥያቄ አቀረበ
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) 2021/2022 Activity Report  
በኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በሰብአዊ መብት ጥሰት ፈፅሞ ተጠያቂ የሚሆን አካል የለም የሚለው እንዳሳሰባቸው ተናግረዋል
Statement of the Ethiopian Human Rights Commission (Affiliate Status No. 18) AGENDA ITEM 3: Human Rights Situation in the Federal Democratic Republic of Ethiopia 75th Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights 03 May – 23 May 2023, Banjul, The Gambia
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች የሰብአዊ መብት ጥሰት እንዳይፈፀም በግንዛቤ ማስጨበጫ ተግባራት ላይ ማተኮር እንዳለበት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴው ጠቁሟል