Among the 15 top-performing schools, eight teams with the highest scores in written memorials will advance to the national-level competition, to be held in Addis Ababa from April 19 - 24, 2026
ውድድሩን በበላይነት ካጠናቀቁት 15 ትምህርት ቤቶች መካከል በጽሑፍ ክርክር የላቀ ነጥብ ያስመዘግቡ 8 ቡድኖች ከሚያዚያ 11 እስከ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አባባ ከተማ በሚካሄደው ሀገር አቀፍ ውድድር ተሳታፊ ይሆናሉ
Manneen barnootaa 15 dorgommii kana qabxii olaanaan xumuran keessaa gareewwan 8 falmii barreeffamaatiin qabxii olaanaa galmeessan Dorgommii biyyoolessaa Ebla 11 hanga 16, bara 2018 magaalaa Finfinneetti gaggeeffamu irratti ni hirmaatu
15-ka dugsi ee kaalimaha hore ka galay tartanka, 8 kooxood oo dhibcaha ugu sarreeya ka keenay dooda qoran ayaa ka qaybgeli doona tartanka heer qaran ee lagu qaban doono magaalada Addis Ababa bisha Miyaaziya 2018 T.I.
እቲ ውድድር ብላዕለዋይነት ካብ ዝዛዘማ 15 ኣብያተ ትምህርቲ ማእኸል ብፅሑፋዊ ክትዕ ዝለዓለ ነጥቢ ዘመዝገባ 8 ጉጅለታት ኣብ ወርሒ ሚያዝያ 2018 ዓ.ም. ኣብ ከተማ ኣዲስ ኣበባ ኣብ ዝካየድ ሃገራዊ ውድድር ተሳተፍቲ ክኾና እየን
በሰብአዊ መብቶች ተኮር አሠራር፣ በሽግግር ፍትሕ፣ በአረጋውያን መብቶች እና በተጠርጣሪዎች መብቶች ላይ ያተኮሩ ስልጠናዎች ለተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ተሰጥተዋል
የዚህ ዓመት ውድድር “የመማር መብት በትጥቅ ግጭት ዐውድ ውስጥ” (The Right to Education in Situation of Armed Conflict) በሚል ምናባዊ ጉዳይ ላይ ያተኩራል
A stronger partnership is essential to successfully integrate human rights education into Ethiopia’s formal education system
ስልጠናዎቹ በሽግግር ፍትሕ፣ በታራሚዎች እና በተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ ያተኮሩ ናቸው
የተማሪዎችን የሰብአዊ መብቶች ዕውቀት እና ክህሎት ለማዳበር ተጓዳኝ ትምህርት ቁልፍ ሚና ይጫወታል