Effective implementation of UPR recommendations requires strong stakeholder commitment and collaboration
የስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች መብቶች ጥበቃ በሀገራዊ እና በዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ማዕቀፎች መሠረት እንዲተገበር ሁሉም ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ ትብብር ሊያደርጉ ይገባል
በስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎች ጉዳዮች ላይ በሚሠሩ አካላት መካከል ያለውን ቅንጅታዊ አሠራር በማጠናከር የተሻለ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን መፍጠር ይገባል
The Ethiopian Human Rights Commission The Kenya National Commission for Human Rights The Mozambican Human Rights Commission The Zambian Human Rights Commission
በክልሉ የሚገኙ ስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎችን ጥበቃ እና የሚቀርቡ አገልግሎቶችን ተደራሽነት ለማሻሻል ተጨባጭ እርምጃዎች መውሰድ ይገባል
በክልሉ የሚገኙ ስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎች ጥበቃ እና ድጋፍ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል
ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በቂ ሰብአዊ ድጋፍና መሠረታዊ አገልግሎት እንዲሁም የዘላቂ መፍትሔ አማራጮችን ማቅረብ እና ማፈላለግ የባለድርሻ አካላትን ትኩረት ይጠይቃል
This Executive Summary consolidates the key findings and issues of concern identified in the 4th Annual Ethiopia Human Rights Situation Report of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC), covering the fiscal year from June 2024 to June 2025 Click here for the Amharic version (በአማርኛ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ) Click here for the full report (Amharic)
ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ዘላቂ እና ሁሉ አቀፍ መፍትሔ ማፈላለግ የባለድርሻ አካላትን ተግባር ተኮር ቅንጅት ይጠይቃል
ከሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2017 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ የሚሸፍነውና ለአራተኛ በጀት ዓመት በዚህ መልኩ ተጠናቅሮ ይፋ የተደረገው ይህ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዓመታዊ ሪፖርት ኮሚሽኑ ባደራጃቸው ልዩ ልዩ የሥራ ክፍሎች እና የከተማ ጽሕፈት ቤቶች አማካኝነት በተሰበሰበ መረጃ መሠረት ሀገራዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን ጠቅለል ባለ መልኩ የሚዳስስ ነው። የሪፖርቱ አንኳር ጉዳዮች Executive...