የፖሊሲ፣ የሕግና የአሠራር ማሻሻያ እርምጃዎችን ተግባራዊ በማድረግ በኢሰመኮ የዘርፍ ሪፖርቶች የተመላከቱ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮችን እልባት መስጠት ይገባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ሰብአዊ መብቶች አንዱ የትኩረት አቅጣጫ በማድረግ ላለፉት 5 ዓመታት ወቅታዊ እና ቀጣይነት ያላቸው የሰብአዊ መብቶች ክትትል እና ምርመራ፣ የግንዛቤ ማሳደግ እንዲሁም የውትወታ ሥራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል። ይህ የኢሰመኮ አራተኛው በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ ያተኮረ ዓመታዊ የዘርፍ ሪፖርት ሲሆን፣ ከሐምሌ ወር 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር...
Effective implementation of UPR recommendations requires strong stakeholder commitment and collaboration
የስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች መብቶች ጥበቃ በሀገራዊ እና በዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ማዕቀፎች መሠረት እንዲተገበር ሁሉም ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ ትብብር ሊያደርጉ ይገባል
በስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎች ጉዳዮች ላይ በሚሠሩ አካላት መካከል ያለውን ቅንጅታዊ አሠራር በማጠናከር የተሻለ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን መፍጠር ይገባል
The Ethiopian Human Rights Commission
The Kenya National Commission for Human Rights
The Mozambican Human Rights Commission
The Zambian Human Rights Commission
በክልሉ የሚገኙ ስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎችን ጥበቃ እና የሚቀርቡ አገልግሎቶችን ተደራሽነት ለማሻሻል ተጨባጭ እርምጃዎች መውሰድ ይገባል
በክልሉ የሚገኙ ስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎች ጥበቃ እና ድጋፍ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል
ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በቂ ሰብአዊ ድጋፍና መሠረታዊ አገልግሎት እንዲሁም የዘላቂ መፍትሔ አማራጮችን ማቅረብ እና ማፈላለግ የባለድርሻ አካላትን ትኩረት ይጠይቃል
This Executive Summary consolidates the key findings and issues of concern identified in the 4th Annual Ethiopia Human Rights Situation Report of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC), covering the fiscal year from June 2024 to June 2025 Click here for the Amharic version (በአማርኛ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ) Click here for the full report (Amharic)