The Commission notes with concern that, overall, the detentions in connection with the state of emergency has not been implemented in compliance with the principles of “necessity, proportionality, and freedom from discrimination”.
በአጠቃላይ ኮሚሽኑ ባደረገው ክትትል ለማረጋገጥ እንደቻለው ሰዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል ረገድ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መተግበር ባለበት መንገድ በተለይም “የጥብቅ አስፈላጊነት፣ ተመጣጣኝነት እና ከመድልዎ ነፃ መሆን” የሚሉትን የሰብአዊ መብት መርሆዎችን ባከበረ መልኩ አለመተግበሩን ተመልክቷል።
ሪፖርቱ በአገር ውስጥም በዓለም አቀፍ ደረጃም ጥሩ ምላሽና ተቀባይነት አግኝቷል ብዬ አምናለሁ።
የተፈጸሙ ጥሰቶች የጦር ወንጀል ስለመሆናቸው አመላካች ሁኔታዎች አሉ
ኢሰመኮ በደረሱት መረጃዎች መነሻነት በአማራ ክልል የሰሜን ወሎ እና ደቡብ ጎንደር ዞኖች እንዲሁም በአንዳንድ የትግራይ ክልል ደቡባዊ አካባቢዎች በጦርነት አውድ ውስጥ የተፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች እና የሰብአዊነት ሕግ ጥሰቶችን በተመለከተ ከነሐሴ 22 እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2013 ዓ.ም. ምርመራ አካሂዷል። ይህ ሪፖርት የዚህ ምርመራ ውጤት ነው።
The violations and abuses may amount to war crimes
The report covers the period between July and August 28, 2021. Conducted until September 5, 2021, the investigation mission held 128 interviews and 21 focus group discussions (FGDs) with survivors, victims, local civil administration and security officials, Civil society organizations (CSOs) and humanitarian organizations.
በጦርነቱ ወቅት ትግራይ ውስጥ “ተፈጽመዋል” የተባሉት የሰብዓዊ መብት ዓለም አቀፍ ድንጋጌዎችን፣ የስብዕና እና የስደተኛ ሕግጋት መጣስ ሲያጣራ የቆየው ጥምር መርማሪ ቡድን ባወጣው የግኝቱ ሪፖርት የጦር ወንጀሎች እና በስብዕና ላይ የተፈጸሙ ሊባሉ የሚችሉ ወንጀሎች በሁሉም ወገኖች ስለመፈጸማቸው አሳማኝ መሰረቶች አሉ ብሏል።
The report is an important step for accountability and justice for those affected.
The report covers the period from 3 November 2020, when the armed conflict began between the Ethiopian National Defence Force (ENDF), the Eritrean Defence Force (EDF), the Amhara Special Forces (ASF), the Amhara militia and Fano on one side, and the Tigrayan Special Forces (TSF), Tigrayan militia and other allied groups on the other, until 28 June 2021 when the Ethiopian Government declared a unilateral ceasefire.