የአካል ጉዳተኞች የተደራሽነት መብት ሲባል ምን ማለት ነው?ለአካል ጉዳተኞች የተደራሽነት መብት ዕውቅና የሚሰጡ ማዕቀፎች የትኞቹ ናቸው? የተደራሽነት መብት አላባዎች (elements of accessibility) ምን ምን ናቸው? ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ሊወሰዱ የሚገባቸው እርምጃዎች ምንድን ናቸው?
የአካል ጉዳተኞች የተደራሽነት መብት ሲባል ምን ማለት ነው?ለአካል ጉዳተኞች የተደራሽነት መብት ዕውቅና የሚሰጡ ማዕቀፎች የትኞቹ ናቸው? የተደራሽነት መብት አላባዎች (elements of accessibility) ምን ምን ናቸው? ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ሊወሰዱ የሚገባቸው እርምጃዎች ምንድን ናቸው?
በሴፍቲኔት አገልግሎት ትግበራ ሂደት የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን በመፍታት የአረጋውያን የተሟላ ማኅበራዊ ዋስትና የማግኘት መብትን ለማረጋገጥ ባለድርሻ አካላት በትብብር ሊሠሩ ይገባል
Adeemsa raawwii tajaajila seefti-neetii keessatti rakkoolee mudatan furuun manguddootaaf mirga wabii hawaasummaa guutuu mirkaneessuuf qooda fudhattoonni waliin hojjechuu qabu
Si loo xalliyo caqabadaha soo wajaha geeddi-socodka fulinta adeegga Seeftee-naydka iyo in la xaqiijiyo xaqa ay waayeelku u leeyihiin helitaanka dammaanad bulsho oo dhammaystiran, waa in ay iskaashadaan daneeyayaashu
ኣብ ከይዲ ኣተገባብራ ግልጋሎት ሴፍቲኔት ዘጋጥሙ ዕንቅፋታት ብምፍታሕ ናይ ኣረጋውያን ዝተማልአ ማሕበራዊ ድሕንነት ናይ ምርካብ መሰል ንምርግጋፅ መዳርግቲ ኣካላት ብትሕብብር ክሰርሑ ይግባእ
Collaboration among stakeholders is essential to address challenges encountered in the implementation of the Safety Net program and to ensure the full realization of the right of older persons to social security
የፖሊሲ፣ የሕግና የአሠራር ማሻሻያ እርምጃዎችን ተግባራዊ በማድረግ በኢሰመኮ የዘርፍ ሪፖርቶች የተመላከቱ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮችን እልባት መስጠት ይገባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ያዘጋጀው ይህ 3ኛው የአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ የዘርፍ ሪፖርት ከሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2017 ዓ.ም. ድረስ ያለውን ጊዜ ይሸፍናል። ኢሰመኮ ሐምሌ 28 ቀን 2017 ዓ.ም. 4ኛውን የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ ይህ የዘርፍ ሪፖርት በተለይም የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን ሰብአዊ...
የአካል ጉዳተኞች የሥራ መብት እንዲከበር ጠንካራ የሕግ ማዕቀፍ ያስፈልጋል