EHRC reiterates its readiness to cooperate with the ICHREE within the
framework of cooperation proposed, including support to the ICHREE on discussions with the State to grant access to affected areas in Northern Ethiopia
በሰመራ ጣቢያዎች ተይዘው የነበሩ ሰዎች በኢሰመኮ ምክረ ሃሳቦች መሰረት እንዲለቀቁና በፍላጎታቸው መሰረት ወደመጡባቸው አካባቢዎች እንዲመለሱ መደረጉ ኢሰመኮ በበጎ የሚመለከተው ነው
‹‹የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀማችን ግጭትን በሚቀንስ መንገድ ቢሆን ዓመቱ በጣም ሰላማዊ ይሆናል›› ራኬብ መሰለ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር
ሴት ሠራተኞች ለተመሳሳይ ሥራ ተመሳሳይ ክፍያ የማግኘት መብታቸው የተጠበቀ ነው
Workers have a human right to reasonable limitation of working hours, to rest, to leisure, to periodic leaves with pay, to remuneration for public holidays as well as a healthy and safe work environment
መንግሥታት ያጸደቋቸው የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶችን ተግባራዊ ለማድረግ በአፈጻጸም ላይ የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን አስመልክቶ በየጊዜው የአፈጻጸም ዘገባ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል
States are required to regularly report on measures taken to implement the rights enshrined in ratified treaties and challenges encountered in implementation
Civil society organisations have a pivotal role in providing credible and evidence-based information on human rights situation to international and regional human rights bodies
የአካል ጉዳተኞችን ወይም አረጋውያንን የተመለከቱ ንግግሮች ሲባል ምን ማለት ነው? ተገቢ ያልሆኑ የቃላት አጠቃቀሞች ሲባል ምን ማለት ነው? ተገቢ ያልሆኑ ቃላት ለማስወገድ ምን የሕግ ማዕቀፍ አለ?
ኢሰመኮ እንዳለው በግጭቱ አካባቢዎች ያሉ ሰዎች በጦርነቱ ምክንያት በቅርቡ ካጧቸው ቤተሰቦቻቸው ሐዘን፣ ሰቆቃ እና የንብረት ውድመት ጉዳት ሳይወጡ፤ እንዲሁም መሠረታዊ አገልግሎቶች ሳያገኙ እና ፍትህና መጽናናትን እየጠበቁ ባሉበት ጊዜ ለወራት ከቆየ የተኩስ አቁም በኋላ ግጭት መቀስቀሱ በእጅጉ አሳስቦኛል ብሏል