Skip to content
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Ethiopian Human Rights Commission – EHRC
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
        • Regions

          EHRC is an independent federal institution tasked with the promotion and protection of human rights in Ethiopia.

        • Addis Ababa
        • Afar
        • Amhara
        • Benishangul Gumuz
        • Gambella
        • Oromia
        • Somali
        • Tigray
        • Central Ethiopia
        • Dire Dawa
        • Harari
        • Sidama
        • South Ethiopia
        • South West Ethiopia Peoples'
  • Areas of Work
        • Areas of Work

          We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.

        • Economic, Social & Cultural Rights
        • Civil & Political Rights
        • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
        • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
        • Women’s & Children’s Rights
        • Human Rights Education
        • Human Rights Monitoring & Investigation
        • Human Rights Film Festival
        • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
 
Ethiopian Human Rights Commission – EHRCEthiopian Human Rights Commission – EHRC

በአረጋውያን ላይ የሚደርስ የመብቶች ጥሰትን ለመከላከል መንግሥት፣ የአረጋውያን መንከባከቢያ ማእከላት እና ማኅበረሰቡ በቅንጅት ሊሠሩ ይገባል

October 13, 2022October 13, 2022 Event Update

አረጋውያንን መንከባከብ ለማእከላቱ ብቻ የሚተው ሥራ ሳይሆን በዋናነት የመንግሥት ቀጥሎም የሁሉም ማኅበረሰብ ኃላፊነት በመሆኑ፤ ችሮታ ሳይሆን የአረጋውያን እንክብካቤ የማግኘት መብት ነው

Twitter Facebook Telegram Email Whatsapp Print

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአማራ፣ ኦሮሚያ እና ሲዳማ ክልሎች ውስጥ በሚገኙ አራት የአረጋውያን መንከባከቢያ ማእከላት የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ ላይ ባደረገው ክትትል ዙርያ በመስከረም 26 ቀን 2015 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ውይይት አካሂዷል።

በኦሮሚያ ክልል እልፍነሽ የአረጋውያን መንከባከቢያ ማእከልና ምግባረ ሰናይ የአረጋውያን እና የአካል ጉዳተኞች መርጃ ድርጅት፣ በአማራ ክልል አጣዬ የአረጋውያንና ምስኪኖች መርጃ ማእከል እና በሲዳማ ክልል የሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ሃዋሳ ቅርንጫፍ የአረጋውያን መንከባከቢያ ማእከላት ክትትል አከናውኗል፡፡ ይህንንም ተከትሎ በክትትሉ ግኝቶች እና ምክረ-ሃሳቦች ዙርያ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ክትትሉ የተካሄደባቸውን ማእከላት አመራሮችን ጨምሮ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።

በዝግጅቱ ወቅት ተሳታፊዎች በክትትል ግኝቶቹ ላይ ምላሽ ያስፈልጋቸዋል ባሏቸው ጉዳዮች ላይ አስተያየት የሰጡ ሲሆን፤ በክትትሉ ላይ የተመለከቷቸውን ውስንነቶች፣ ያላቸውን ልምድና ሊካተቱ ይገባሉ ያሏቸውን ምክረ-ሃሳቦች እንዲሁም የተለያዩ ጥያቄዎችን አቅርበዋል።

በአብዛኛው በአረጋውያን ላይ የሚደርሰው የመብቶች ጥሰት በቅርበት በሚሠሩ ሠራተኞች መሆኑን እና የተወሰኑ ማእከላት በአካባቢያቸው በተፈጠሩ ግጭቶች ምክንያት በሚያቀርቧቸው አገልገሎቶች ላይ ጫና እየተፈጠረባቸው ነው ሲሉ የመድረኩ ተሳታፊዎች እንደ ተግዳሮት አንስተዋል፡፡ በተጨማሪም አረጋውያን በማእከላት ውስጥ በሚቆዩበት ጊዜ ሰላምታን ጨምሮ ማኅበራዊ ሕይወት የሚናፍቃቸው በመሆኑ በማኅበረሰቡ እንዲጎበኙ፣ የመንከባከቢያ ማእከላቶቹ ለአካል ጉዳተኛ አረጋውያን ተደራሽ እንዲሆኑና እነዚህ ማእከላት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ መወጣት እንዲችሉ መንግሥት አቅማቸውን መገንባት እንዳለበት አሳስበዋል፡፡

የኢሰመኮ የአረጋውያን እና አካል ጉዳተኞች መብቶች ኮሚሽነር ርግበ ገብረሐዋርያ፣ ማእከላቱ እየሠሩ ላሉት ሥራ እውቅና እንደሚሰጡ በመግለጽ ምሥጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ አክለውም አረጋውያንን መንከባከብ ለማእከላቱ ብቻ የሚተው ሥራ ሳይሆን በዋናነት የመንግሥት ቀጥሎም የሁሉም ማኅበረሰብ ኃላፊነት መሆን እንዳለበትና ይህም ችሮታ ሳይሆን የአረጋውያን እንክብካቤ የማግኘት መብት መሆኑን ገልጸዋል። ይህ የምክክር መድረክ የተለያዩ የመንከባከቢያ ማእከላት እርስ በእርስ እንዲተዋወቁና ልምድ እንዲለዋወጡ ያስቻለም ነበር፡፡

Related posts

February 21, 2023February 21, 2023 Press Release
ኢሰመኮ ለመጀመሪያ ጊዜ ያከናወነውን የአረጋውያን እንክብካቤ ማእከላት የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል ሪፖርት ይፋ አደረገ
July 22, 2022October 6, 2022 Event Update
ኢሰመኮ በሰሜን ኢትዮጵያ በተከሰተው ጦርነት በአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን ላይ የደረሰውን የሰብአዊ መብቶች ጥሰት በተመለከተ በአማራ ክልልና በአፋር ክልል የተለያዩ ከተሞች ባደረገው ክትትል የተገኙ ግኝቶች እና ምክረ ሃሳቦች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄዱ የምክክር መድረኮች
November 17, 2023November 24, 2023 Event Update
በሕፃናት ማሳደጊያ ማእከላት በተከናወነ የሰብአዊ መብቶች ክትትል ግኝቶች ላይ የተካሄደ ውይይት
June 10, 2023June 11, 2023 Event Update
በአዲስ አበባ በሚገኙ የሕፃናት ማሳደጊያ ማእከላት በተከናወነ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል ሪፖርት ላይ የተካሄደ ውይይት

Signup for the Latest Update from EHRC

Submit your email to singup
Facebook Like us on FacebookXFollow us on XYouTube Follow us on YouTubeLinkedin Follow us on LinkedinWhatsApp WhatsAppTikTok TikTokTelegram TelegramInstagram InstagramFlicker Flickr

Useful Links

  • NANHRI
  • GANHRI
  • OHCHR
  • ACHPR
  • TRANSITIONAL JUSTICE

Get Involved

  • Jobs
  • Events
  • Contact Us
  • Telegram Bot
  • Subscribe to our newsletter

Connect with Us

  • Facebook
  • Twitter
  • LinkedIn
  • YouTube
  • Flickr
  • Instagram
Descriptive Text

We are an independent
national human rights
institution tasked with
the promotion and protection of human
rights in Ethiopia.

Submit your email to get the latest update from EHRC

Address: Sunshine Tower No. 5, Meskel Square, on Bole Road next to Hyatt Regency Hotel, Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251115504031 | Fax: +251 11 550 4125 | PO Box 1165 Addis Ababa | Email: info@ehrc.org


The contents of this website, excepting third party content for which the Commission bears no responsibility,
may be freely used and copied for educational and other non-commercial purposes, provided that any such reproduction is accompanied by an acknowledgement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). Source of images used in the content of this website: EHRC Media and Communications Department Archive and Creative Common License.

This website is managed by the Media and Communications team of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC).

We are using cookies to give you the best experience on our website.

You can find out more about which cookies we are using or switch them off in .

Scroll to top
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
    • Addis Ababa
    • Afar
    • Amhara
    • Benishangul Gumuz
    • Central Ethiopia
    • Dire Dawa
    • Gambella
    • Harari
    • Oromia
    • Sidama
    • Somali
    • South Ethiopia
    • South West Ethiopia Peoples’
    • Tigray
  • Areas of Work
    • Economic, Social & Cultural Rights
    • Civil & Political Rights
    • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
    • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
    • Human Rights Monitoring & Investigation
    • Women’s & Children’s Rights
    • Human Rights Education
    • Human Rights Film Festival
    • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Search
Ethiopian Human Rights Commission - EHRC
Powered by  GDPR Cookie Compliance
Privacy Overview

This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.

Strictly Necessary Cookies

Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.

If you disable this cookie, we will not be able to save your preferences. This means that every time you visit this website you will need to enable or disable cookies again.