ሐምሌ 7፣2015
— ሸገር 102.1(SHEGERFM 102.1) (@shegerfm) July 14, 2023
ከመንግስት ጋር በተደረገ የሰላም ስምምነት ከማህበረሰቡ ጋር የሚቀላቀሉ ታጣቂዎች ትጥቅ ሳይፈቱ መቆየታቸው ስጋት እያስከተለ ነው ተባለ፡፡
#Ethiopia #ShegerWerewoch #መተከል_ዞን #ታጣቂዎች #ኢሰመኮhttps://t.co/pN2VQrFUen
1/2

በመተከል ዞን ከሰሞኑ የተፈጠረው ጥቃትም የዚህ ማሳያ ነው ያለው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን መንግስት የሰላም ሂደት አፈፃፀሙን እንዲከውን አሳስቧል
ሐምሌ 7፣2015
— ሸገር 102.1(SHEGERFM 102.1) (@shegerfm) July 14, 2023
ከመንግስት ጋር በተደረገ የሰላም ስምምነት ከማህበረሰቡ ጋር የሚቀላቀሉ ታጣቂዎች ትጥቅ ሳይፈቱ መቆየታቸው ስጋት እያስከተለ ነው ተባለ፡፡
#Ethiopia #ShegerWerewoch #መተከል_ዞን #ታጣቂዎች #ኢሰመኮhttps://t.co/pN2VQrFUen
1/2