Skip to content
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Ethiopian Human Rights Commission – EHRC
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
        • Regions

          EHRC is an independent federal institution tasked with the promotion and protection of human rights in Ethiopia.

        • Addis Ababa
        • Afar
        • Amhara
        • Benishangul Gumuz
        • Gambella
        • Oromia
        • Somali
        • Tigray
        • Central Ethiopia
        • Dire Dawa
        • Harari
        • Sidama
        • South Ethiopia
        • South West Ethiopia Peoples'
  • Areas of Work
        • Areas of Work

          We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.

        • Economic, Social & Cultural Rights
        • Civil & Political Rights
        • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
        • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
        • Women’s & Children’s Rights
        • Human Rights Education
        • Human Rights Monitoring & Investigation
        • Human Rights Film Festival
        • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
 
Ethiopian Human Rights Commission – EHRCEthiopian Human Rights Commission – EHRC

ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ ድጋፍ እና ጥበቃ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረጉ አሠራሮችን እንዲከተሉ ለማስቻል የሰብአዊ መብቶች ትምህርትና ስልጠና ሥራዎች መጠናከር ፋይዳቸው የጎላ ነው

January 2, 2023August 28, 2023 Event Update

ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉ ሰዎች ለአደጋ የተጋለጡ እና ብዙውን ጊዜ ለመብቶቻቸው መከበር የተለየ ድጋፍ እና ጥበቃ ካልተደረገ ለተጨማሪ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት የመዳረጋቸው ዕድል የሰፋ ነው

Twitter Facebook Telegram Email Whatsapp Download Print

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በሱማሌ ክልል ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች አገልግሎት ከሚሰጡ መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ካልሆኑ ተቋማት ለተውጣጡ የሥራ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች ከታኅሣሥ 17 እስከ 21 ቀን 2015 ዓ.ም. በድሬዳዋ ከተማ ስልጠና ሰጠ፡፡

ኢሰመኮ ከሰኔ 2013 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2014 ዓ.ም. ድረስ ያለውን ጊዜ የሚሸፍን የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት ይፋ ባደረገበት ወቅት የሶማሌ ክልል እ.ኤ.አ. ከ2022 – 2025 በሥራ ላይ የሚውል የዘላቂ መፍትሔ ስትራቴጂ ሰነድ መቅረጹ በክልል ደረጃ ለተፈናቃዮች የዘላቂ መፍትሔ ለማመቻቸት ምቹ አጋጣሚ የሚፈጥር በመሆኑ የተፈናቃዮችን የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ከማሻሻል አንጻር እንደመልካም ተሞክሮ እንደሚመለከተው መጥቀሱ የሚታወስ ነው። የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ሰብአዊ መብቶች መጠበቅና ሁኔታቸውን ማሻሻል ብሔራዊ ቁርጠኝነት የሚሻ እና የሁሉንም ባለድርሻ አካላት የተቀናጀ ተሳትፎ እና ርብርብ የሚጠይቅ ነው። 

ስልጠናውም በዋናነት መንግሥታዊ በሆኑና መንግሥታዊ ባልሆኑ አገልግሎት ሰጪ ተቋማቶች ውስጥ የሚሠሩ ሠራተኞች እና የሥራ ኃላፊዎች በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ሰብአዊ መብቶች ዙሪያ ያላቸውን ዕውቀት ለማጎልበት ያለመ ነበር፡፡ እንዲሁም ተሳታፊዎች መሠረታዊ የሆኑ የሰብአዊ መብቶች እሴቶች በተለይም ሰብአዊ ክብር፣ እኩልነት፣ አድሎ አለመፈጸም እና ፍትሐዊነት ከአገልግሎት ሰጪዎች ተግባር ጋር ያላቸውን ትስስር በተመለከተ የተሳታፊዎችን ዕውቀት እና አመለካከት ለማዳበር የሚያስችሉ ክንውኖችን ያካተተ ነበር፡፡

የስልጠናው ተሳታፊዎች የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በቅድመ መፈናቀል፣ መፈናቀል እና ድኅረ መፈናቀል ወቅት በዓለም-አቀፍ፣ አህጉራዊ እና ብሔራዊ የሕግ ማዕቀፎች ስለተሰጧቸው መብቶች፣ ከሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ጋር በተያያዘ የመንግሥት ግዴታዎች እና መንግሥታዊ ያልሆኑ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ኃላፊነትን በተመለከተ ያላቸውን ግንዛቤ ለማሳደግ ስልጠናው ምቹ አጋጣሚን ፈጥሯል።  

በተለይም ከምዝገባ እና ሰነድ ማግኘት፣ የሰብአዊ ድጋፍ በቂነት፣ የተፈናቃዮች ደኅንነት፣ ተጋላጭ ለሆኑ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ልዩ ጥበቃ እና ድጋፍ ማድረግ፣ ውጤታማ የሆነ ዘላቂ መፍትሔ ከማፈላለግ እንዲሁም ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ አገልግሎት አሰጣጥን ተግባራዊ ከማድረግ ጋር በተገናኘ የሚታዩ አሳሳቢ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮችን ለመለየት እና ተግባራዊ እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችላቸውን ስልት የመንደፍ ክህሎት በስልጠናው በተግባር እንዲለማመዱ ለማድረግ ተችሏል፡፡ 

በስልጠናው ወቅት  ተሳታፊዎች ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉ ሰዎች ለአደጋ የተጋለጡ እና ብዙውን ጊዜ ለመብቶቻቸው መከበር የተለየ ድጋፍ እና ጥበቃ ካልተደረገ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ተጎጅ እንደሚሆኑ መገንዘባቸውን እና በዕለት ተዕለት አገልግሎት አሰጣጣቸው በስልጠናው ያገኙትን የሰብአዊ መብቶች ዕውቀት፣ አመለካከት እና ክህሎት በመጠቀም ተግባራዊ እርምጃ ለመውሰድ ያላቸውን ተነሳሽነት ገልጸዋል፡፡

Related posts

February 7, 2023August 28, 2023 Event Update
የአካል ጉዳተኞች ማኅበራትን ዐቅም በሰብአዊ መብቶች ትምህርት በመገንባት የአካል ጉዳተኞችን ሰብአዊ መብቶች ተግባራዊ ማድረግ
May 22, 2023May 22, 2023 Event Update
ኢሰመኮ ለፖሊስ አባላት፣ ለወጣቶች፣ ለሲቪክ ማኅበራት እና ለመንግሥት አገልግሎት ሰጪ አካላት የሰጣቸው የሰብአዊ መብቶች ትምህርት ስልጠናዎች
January 31, 2023August 28, 2023 Event Update
ቀጣይነት ባለው የሰብአዊ መብቶች ትምህርት ለስደተኞች አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ አሠራሮችን እንዲከተሉ ማስቻል
July 15, 2022October 6, 2022 Event Update
ለፖሊስ፣ ለመንግሥት አገልግሎት ሰጪ አካላት፣ ለተለያዩ ሲቪክ ማኅበራት እና ለወጣቶች በኢሰመኮ የተሰጡ የሰብአዊ መብቶች ትምህርት ስልጠናዎች

Signup for the Latest Update from EHRC

Submit your email to singup
Facebook Like us on FacebookXFollow us on XYouTube Follow us on YouTubeLinkedin Follow us on LinkedinWhatsApp WhatsAppTikTok TikTokTelegram TelegramInstagram InstagramFlicker Flickr

Useful Links

  • NANHRI
  • GANHRI
  • OHCHR
  • ACHPR
  • TRANSITIONAL JUSTICE

Get Involved

  • Jobs
  • Events
  • Contact Us
  • Telegram Bot
  • Subscribe to our newsletter

Connect with Us

  • Facebook
  • Twitter
  • LinkedIn
  • YouTube
  • Flickr
  • Instagram
Descriptive Text

We are an independent
national human rights
institution tasked with
the promotion and protection of human
rights in Ethiopia.

Submit your email to get the latest update from EHRC

Address: Sunshine Tower No. 5, Meskel Square, on Bole Road next to Hyatt Regency Hotel, Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251115504031 | Fax: +251 11 550 4125 | PO Box 1165 Addis Ababa | Email: info@ehrc.org


The contents of this website, excepting third party content for which the Commission bears no responsibility,
may be freely used and copied for educational and other non-commercial purposes, provided that any such reproduction is accompanied by an acknowledgement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). Source of images used in the content of this website: EHRC Media and Communications Department Archive and Creative Common License.

This website is managed by the Media and Communications team of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC).

We are using cookies to give you the best experience on our website.

You can find out more about which cookies we are using or switch them off in .

Scroll to top
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
    • Addis Ababa
    • Afar
    • Amhara
    • Benishangul Gumuz
    • Central Ethiopia
    • Dire Dawa
    • Gambella
    • Harari
    • Oromia
    • Sidama
    • Somali
    • South Ethiopia
    • South West Ethiopia Peoples’
    • Tigray
  • Areas of Work
    • Economic, Social & Cultural Rights
    • Civil & Political Rights
    • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
    • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
    • Human Rights Monitoring & Investigation
    • Women’s & Children’s Rights
    • Human Rights Education
    • Human Rights Film Festival
    • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Search
Ethiopian Human Rights Commission - EHRC
Powered by  GDPR Cookie Compliance
Privacy Overview

This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.

Strictly Necessary Cookies

Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.

If you disable this cookie, we will not be able to save your preferences. This means that every time you visit this website you will need to enable or disable cookies again.