Skip to content
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Ethiopian Human Rights Commission – EHRC
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
        • Regions

          EHRC is an independent federal institution tasked with the promotion and protection of human rights in Ethiopia.

        • Addis Ababa
        • Afar
        • Amhara
        • Benishangul Gumuz
        • Gambella
        • Oromia
        • Somali
        • Tigray
        • Central Ethiopia
        • Dire Dawa
        • Harari
        • Sidama
        • South Ethiopia
        • South West Ethiopia Peoples'
  • Areas of Work
        • Areas of Work

          We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.

        • Economic, Social & Cultural Rights
        • Civil & Political Rights
        • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
        • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
        • Women’s & Children’s Rights
        • Human Rights Education
        • Human Rights Monitoring & Investigation
        • Human Rights Film Festival
        • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
 
Ethiopian Human Rights Commission – EHRCEthiopian Human Rights Commission – EHRC

በግንባታ ዘርፍ ደኅንነቱ የተጠበቀ እና ጤናማ የሥራ ሁኔታ መብት አተገባበር

June 13, 2023August 28, 2023 Event Update

በግንባታ ዘርፍ የሥራ ሁኔታ መብትን ለመጠበቅ ባለድርሻ አካላትን አስተባብሮ የሚመራ ጠንካራ ሥርዓት መዘርጋት አስፈላጊ ነው

Twitter Facebook Telegram Email Whatsapp Print

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በግንባታ ዘርፍ ደኅንነቱ የተጠበቀ እና ጤናማ የሥራ ሁኔታ መብት አተገባበርን አስመልክቶ ባከናወነው ክትትል ሪፖርት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ሰኔ 2 ቀን 2015 ዓ.ም. በአዳማ ከተማ የውይይት መድረክ አካሄደ። በመድረኩ ከሚመለከታቸው የፌዴራል እና የክልል ተቋማት፣ በግንባታ ዘርፍ ከተሰማሩ የንግድ ድርጅቶች እና ማኅበራት፣ ከሠራተኛ ማኅበራት እና እንዲሁም ከሌሎች ባለድርሻ አካላት የተውጣጡ ተወካዮች ተሳትፈዋል።

በምክክር መድረኩ በግንባታ ዘርፍ ደኅንነቱ የተጠበቀ እና ጤናማ የሥራ ሁኔታ መብት አተገባበርን በሚመለከት በኮሚሽኑ በአምስት ከተሞች በተደረገው ክትትል የተለዩ ግኝቶች እና የተሰጡ ምክረ ሐሳቦች ቀርበዋል፡፡ በዚህም መሠረት ባለድርሻ አካላት ስለመብቱ ያላቸውን ግንዛቤ፣ የሥራ ደኅንነት እና ጤንነት መብት የአተገባበር ኀላፊነት ያለባቸውን ተቋማት ተቋማዊ አደረጃጀት፣ የአደጋ ሥጋትን ወይም በጤና ላይ ሊደርሱ የሚችሉ አሉታዊ ተጽዕኖዎችን ለመከላከል እና ለማስቀረት በአሠሪዎች የሚወሰዱ እርምጃዎችን፣ በዘርፉ ያለውን የሠራተኛ ማኅበራት እና የሠራተኞች ተሳትፎ እንዲሁም ለጉዳት ተጋላጭ ለሆኑ ሠራተኞች የሚደረግ ልዩ ጥበቃን በተመለከተ የክትትሉ ግኝቶች ለተሳታፊዎች ቀርበዋል።

በተጨማሪም የሥራ ሁኔታ ክትትል፣ ቁጥጥር እና ድጋፍ ተግባራት፣ በዘርፉ በብዛት የሚስተዋሉ አደጋዎች፣ በሽታዎች እና ምክንያቶቹ፣ በዘርፉ ደኅንነቱ የተጠበቀ እና ጤናማ የሥራ ሁኔታ መብትን ለማረጋገጥ የሚያግዙ መልካም ተሞክሮዎች እና ተስፋ ሰጪ ጅምሮችን የሚመለከቱ ጉዳዮችም ተነስተው ከተሳታፊዎች ጋር ውይይት ተደርጎባቸዋል። የውይይቱ ተሳታፊዎችም በክትትሉ የተለዩ ችግሮችን እንዴት መቅረፍ እንደሚቻል፣ በክትትል ሪፖርቱ የቀረቡ ምክረ ሐሳቦች ስለሚተገበሩባቸው መንገዶች እና በቀጣይም ከእያንዳንዱ ባለድርሻ አካል ምን እንደሚጠበቅ ያላቸውን አስተያየት ሰጥተዋል።

መድረኩን በንግግር የከፈቱት የኢሰመኮ የሲቪል፣ የፖለቲካ እና ማኅበራዊ-ኢኮኖሚያዊ መብቶች ኮሚሽነር ዶ/ር አብዲ ጅብሪል “በዘርፉ ከአደጋ ነጻ የሆነና ጤናማ የሥራ ሁኔታ መብትን መጠበቅ፣ ማክበር እና ማስከበርን በተመለከተ ባለድርሻ አካላትን አስተባብሮ እና አቀናጅቶ የሚመራ ጠንካራ ሥርዓት መዘርጋት አስፈላጊ” መሆኑን አስረድተዋል።

Related posts

October 12, 2023August 8, 2024 Event Update
ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ፡- የጤና መብት እና የግንባታ ዘርፍ ደኅንነቱ የተጠበቀና ጤናማ የሥራ ሁኔታ መብት አተገባበር ክትትል ሪፖርቶችን መሠረት ያደረጉ የውትወታ መድረኮች ተካሄዱ
July 7, 2023August 28, 2023 Press Release
በግንባታ የሥራ ዘርፍ ደኅንነቱ የተጠበቀ እና ጤናማ የሥራ ሁኔታን ለማረጋገጥ የሕግና ፖሊሲ አተገባበሮችን ማሻሻል ያስፈልጋል
October 18, 2023October 23, 2023 Event Update
በምግብ ሥርዓት፣ ምግብ የማግኘት መብት እና ሰብአዊ መብትን መሠረት ያደረገ አቀራረብ ዙሪያ የተካሄዱ ስልጠናዎች
June 20, 2021February 12, 2023 Press Release
ኢሰመኮ በምርጫው እለት የሰብአዊ መብቶች ክትትል ለማድረግ ባለሙያዎች ማሰማራቱን አስታወቀ

Signup for the Latest Update from EHRC

Submit your email to singup
Facebook Like us on FacebookXFollow us on XYouTube Follow us on YouTubeLinkedin Follow us on LinkedinWhatsApp WhatsAppTikTok TikTokTelegram TelegramInstagram InstagramFlicker Flickr

Useful Links

  • NANHRI
  • GANHRI
  • OHCHR
  • ACHPR
  • TRANSITIONAL JUSTICE

Get Involved

  • Jobs
  • Events
  • Contact Us
  • Telegram Bot
  • Subscribe to our newsletter

Connect with Us

  • Facebook
  • Twitter
  • LinkedIn
  • YouTube
  • Flickr
  • Instagram
Descriptive Text

We are an independent
national human rights
institution tasked with
the promotion and protection of human
rights in Ethiopia.

Submit your email to get the latest update from EHRC

Address: Sunshine Tower No. 5, Meskel Square, on Bole Road next to Hyatt Regency Hotel, Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251115504031 | Fax: +251 11 550 4125 | PO Box 1165 Addis Ababa | Email: info@ehrc.org


The contents of this website, excepting third party content for which the Commission bears no responsibility,
may be freely used and copied for educational and other non-commercial purposes, provided that any such reproduction is accompanied by an acknowledgement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). Source of images used in the content of this website: EHRC Media and Communications Department Archive and Creative Common License.

This website is managed by the Media and Communications team of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC).

We are using cookies to give you the best experience on our website.

You can find out more about which cookies we are using or switch them off in .

Scroll to top
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
    • Addis Ababa
    • Afar
    • Amhara
    • Benishangul Gumuz
    • Central Ethiopia
    • Dire Dawa
    • Gambella
    • Harari
    • Oromia
    • Sidama
    • Somali
    • South Ethiopia
    • South West Ethiopia Peoples’
    • Tigray
  • Areas of Work
    • Economic, Social & Cultural Rights
    • Civil & Political Rights
    • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
    • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
    • Human Rights Monitoring & Investigation
    • Women’s & Children’s Rights
    • Human Rights Education
    • Human Rights Film Festival
    • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Search
Ethiopian Human Rights Commission - EHRC
Powered by  GDPR Cookie Compliance
Privacy Overview

This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.

Strictly Necessary Cookies

Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.

If you disable this cookie, we will not be able to save your preferences. This means that every time you visit this website you will need to enable or disable cookies again.