• በስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎች ላይ የዘፈቀደ እስር ሊቆም ይገባል…
  • በሸገር ከተማ ከመስጊዶች መፍረስ ጋር ተያይዞ የተነሱ ተቃውሞዎችን እና የደረሰ ጉዳትን በተመለከተ…
  • የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢሰመኮ አዲስ አበባ መሥሪያ ቤት የመስክ ጉብኝት…
  • የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን ሰብአዊ መብቶችን በተመለከተ በባሕርይ እና በማኅበራዊ ለውጥ ዙሪያ ለሚሠሩ…

The Latest


The Right to Adequate Food

The right to adequate food implies availability of food in quantity and quality sufficient to satisfy the dietary needs of individuals

በቂ ምግብ የማግኘት መብት

ማንኛውም ሰው በቂ ምግብ፣ ልብስና መኖሪያ ቤትን ጨምሮ ለራሱ እና ለቤተሰቡ በቂ በሆነ ደረጃ ለመኖር መብት አለው

ኢሰመኮ የሚያዘጋጀው 3ኛው ዓመታዊ ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች ምስለ-ችሎት (Human Rights Moot Court) ፍጻሜ ውድድር

ሰብአዊ መብቶች ባህል የሆኑባት ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ በሰብአዊ መብቶች መርሖች እና እሴቶች የታነጸ ትውልድ ማፍራት አስፈላጊ ነው

ኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልሎች፡ በተከሰተው ድርቅ በኢሰመኮ የክትትል ሪፖርት የተሰጡ ምክረ ሐሳቦች ተጠናክረው ሊተገበሩ ይገባል

የአተገባበር ክትትል በተሠራበት በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን እና በሶማሌ ክልል የተለዩ ቦታዎች ዝናብ መዝነቡ የድርቁ አደጋ ማብቂያ ተደርጎ መወሰድ የለበትም

ኢሰመኮ በሀገር ውስጥ በሚደረግ የሴቶችና ሕፃናት መነገድ ላይ የሚወሰዱ ሕጋዊ እርምጃዎችን በተመለከተ ባከናወነው ክትትል የለያቸውን ግኝቶችና ምክረ ሐሳቦች ለባለድርሻ አካላት አቀረበ

በሀገር ውስጥ በሰዎች የመነገድ ተግባር በተለይም በሴቶችና ሕፃናት መነገድ ሰፊና ውስብስብ ችግር በመሆኑ ልዩ ትኩረት ይሻል

የንብረት መብት

ማንኛውም ሰው ብቻውንም ሆነ ከሌሎች ጋር በመተባበር የንብረት ባለቤት የመሆን መብት አለው

The Right to Property

Everyone has the right to own property alone as well as in association with others

በአዲስ አበባ ከተማ የንግድ ቤቶችን ከማፍረስ ሂደት ጋር በተያያዘ አካል ጉዳተኞች ለኢሰመኮ ያቀረቡትን አቤቱታ በተመለከተ

የንግድ ቤቶችን የማፍረስ ሂደት ሕጋዊ ሥርዓትን መከተልና በተለይ በአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ሥነ-ልቦናዊ ቀውስ ከግንዛቤ በማስገባት መከናወን አለበት

ኢሰመኮ ለፖሊስ አባላት፣ ለወጣቶች፣ ለሲቪክ ማኅበራት እና ለመንግሥት አገልግሎት ሰጪ አካላት የሰጣቸው የሰብአዊ መብቶች ትምህርት ስልጠናዎች

ስልጠናዎቹ ሰብአዊ መብቶችን እና የሰብአዊ መብቶች እሴቶችን መሠረት በማድረግ የሰልጣኞችን ዕውቀት፣ ክህሎት እና አመለካከት ለመገንባት ያለሙ ናቸው
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

[custom-twitter-feeds num=6]

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


በስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎች ላይ የዘፈቀደ እስር ሊቆም ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናገረ – ሸገር 102.1 (Sheger 102.1FM)

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአዲስ አበባ ከሚገኙ በተለይ በኤርትራዊያን ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች በቀረቡ አቤቱታዎች መሠረት ክትትል ማድረጉን ባወጣው መግለጫ ጠቅሷል

የኤርትራ ስደተኞች በአዲስ አበባ ከተማ ለእስርና እንግልት ተጋልጠዋል ተባለ – Addis Maleda – አዲስ ማለዳ

በአዲስ አበባ የሚገኙ በተለይም ኤርትራዊያን ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ለእስር መዳረጋቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ

በአሮሚያና በሶማሌ በድርቅ የሞቱ እንስሳት ለበሽታ መነሻ እንዳይሆኑ በአግባቡ እንዲወገዱ ኢሰመኮ ጠየቀ – Ethiopian Reporter

በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች በተከሰተው ድርቅ በየቦታው የሞቱ እንስሳት በአግባቡ እንዲወገዱ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጠየቀ

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።