የንግድ ተቋማት ለሰብአዊ መብቶች መከበር ከፍተኛ ሚና አላቸው
በክትትሉ የተለዩ አሳሳቢና መሻሻል ያለባቸው ጉዳዮችን ለማረም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት እና በኃላፊነት ሊሠሩ ይገባል
በክልሉ በፖሊስ ጣቢያዎችና ማረሚያ ቤቶች ያለውን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል የባለድርሻ አካላት ቅንጅት ወሳኝ ነው
የኢቢሲ ተጨማሪ የይዘት ምንጭ ታርጫ ስቱዲዮ በዛሬው እለት ተመርቆ ሥራ ጀምሯል
ለማንኛውም ዓላማ በሰው የመነገድ ተግባር የተከለከለ ነው
Trafficking in human beings for whatever purpose is prohibited
የታራሚዎች እና የተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማሻሻል የተሰጡ ምክረ ሐሳቦችን መተግበር ያስፈልጋል
በሰብአዊ መብቶች ላይ በጋራ መምከር እና አጋርነትን ማጠናከር ለሰብአዊ መብቶች መስፋፋት፣ መከበር እና ጥበቃ ጉልህ ሚና አለው
ኮሚሽነሮቹ በሰጡት አመራር የኢሰመኮን ሥራ በማጠናከር፣ ተደራሽነቱን በማስፋት እና በሕዝብ እንዲሁም በዓለም አቀፍ አጋሮች ዘንድ መተማመንን በማሳደግ ረገድ የሚጠበቅባቸውን ሚና አበርክተዋል
በድኅረ-ግጭት፣ በተፈጥሮ አደጋ ዐውድ እንዲሁም በሌላ በማንኛውም ሁኔታ ውስጥም ቢሆን የሕፃናት ትምህርት የማግኘት መብት እንዳይገደብ የመንግሥት እና የሌሎች ባለድርሻ አካላትን የተቀናጀ ሥራና ትኩረት ይሻል