ሰነዱ የሰብአዊ መብቶች ምክረ ሐሳቦች በአግባቡ እንዲተገበሩና ተጠያቂነት እንዲሰፍን ከፍተኛ ሚና አለው
ኮሚሽኑ ከኢንተርናሽናል ሚዲያ ሰፖርት ጋር በመተባበር በጋዜጠኞች የሕግ ጥበቃ (ከለላ) ላይ ጥቅምት 04 ቀን 2018 ዓ.ም. በአርባ ምንጭ ከተማ ባካሄደው ውይይት የሲቪል፣ የፖለቲካ፣ የማኅበራዊ እና የኢኮኖሚያዊ መብቶች ኮሚሽነር ዶ/ር አብዲ ጅብሪል ሐሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት ዋናው ምሰሶ መረጃ የማግኘት መብት መሆኑን አመላክተዋል
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) has officially kicked off the competition for artistic works in photography and short films as part of its fifth annual Human Rights Film Festival
የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች የተፈጸመባቸው ሰዎች ውጤታማ ፍትሕ እንዲያገኙ የፍትሕ ተቋማት አገልግሎት ተደራሽነት ወሳኝ ነው
ሐሳብን በነጻነት መግለጽ መሠረታዊ እና በዘፈቀደ ገደብ የማይደረግበት ሰብአዊ መብት ነው
ለጊዜው ወይም ለዘለቄታው ከቤተሰቡ የተለየ ወይም ለራሱ ጥቅም ሲባል ከቤተሰቡ ጋር እንዲቆይ ሊደረግ የማይችል ሕፃን የመንግሥትን ልዩ ጥበቃ እና ድጋፍ የማግኘት መብት አለው
A child temporarily or permanently deprived of his or her family environment, or in whose own best interests cannot be allowed to remain in that environment, shall be entitled to special protection and assistance provided by the State
የሰብአዊ መብቶች አከባበር ላይ የሚስተዋሉ መሻሻሎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ፤ የጥሰቶች መነሻ የሆኑ ችግሮችም እልባት ሊያገኙ ይገባል
“ለተፈናቃዮች ድጋፍ ሊደረግና ዘላቂ መፍትሔ ሊቀመጥ ይገባል” – የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን
በክልሉ ለሚስተዋሉ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች መነሻ የሆኑ ችግሮችን ሰላማዊ አማራጮች በመጠቀም መፍታት ያስፈልጋል