የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከ“ኢንተርናሽናል ሚዲያ ሰፖርት” ጋር በመተባበር የጋዜጠኞች የሕግ ጥበቃ ወይም ከለላ በተለይም በምርጫ ዐውድ ውስጥ የጋዜጠኞች ደኅንነት መረጋገጥ እና የሚዲያነጻነት ጥበቃ አስፈላጊነት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ የማጠቃለያ ውይይት በኅዳር 23 እና 24 ቀን 2018 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ አካሂዷል።
The Ethiopian Human Rights Commission has urged authorities in the Central Ethiopia and Oromia regions to take coordinated action to protect civilians, prevent damage to property in border areas, and facilitate the safe return of displaced residents, following a meeting with Central Ethiopia regional and local officials
መገናኛ ብዙኃን እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በምርጫ ወቅት ጠንካራ ተሳትፎ ማድረግ የሚችሉበትን ሁኔታ ማረጋገጥ ያስፈልጋል
መልካም እመርታዎችን በማስቀጠቅል እና ጉድለቶችን በመሙላት አበረታች የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማጠናከር ተቀራርቦ መሥራት ያስፈልጋል
በተለያዩ አካባቢዎች ያሉ ግጭቶችና የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች እንዲቆሙና ፍትሕ እንዲረጋገጥ በትብብር መሥራት ወሳኝ ነው
በስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎች ጉዳዮች ላይ በሚሠሩ አካላት መካከል ያለውን ቅንጅታዊ አሠራር በማጠናከር የተሻለ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን መፍጠር ይገባል
አባል ሀገራት ለአካል ጉዳተኞች የፖለቲካ መብቶችን እና በእነዚህ መብቶች ከሌሎች ጋር በእኩልነት የመጠቀም ዕድልን ያረጋግጣሉ። እንዲሁም የመምረጥና የመመረጥ መብትና ዕድልን ጨምሮ አካል ጉዳተኞች በቀጥታ ወይም በነጻነት በተመረጡ ተወካዮች አማካኝነት በፖለቲካና በሕዝባዊ ሕይወት ውስጥ ከሌሎች ጋር በእኩልነት ውጤታማ እና የተሟላ ተሳትፎ ማድረግ መቻላቸውን ያረጋግጣሉ
States Parties shall guarantee to persons with disabilities political rights and the opportunity to enjoy them on an equal basis with others, and shall undertake to ensure that persons with disabilities can effectively and fully participate in political and public life on an equal basis with others
ክልሉ የነዋሪዎቹን ሰላምና ደኅንነት እንዲሁም የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማሻሻል እያደረገ ያለው ጥረት የሚበረታታ ነው
ኢሰመኮ ዛሬ ታኅሣሥ 12 ቀን 2018 ዓ.ም. ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ ከኅዳር 28 ቀን ጀምሮ በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ፣ በጋምቤላ ወረዳ (አቦል)፣ በጋምቤላ ከተማ እና በዙሪያው ባሉ አካባቢዎች የተፈጠሩ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችና ሥጋቶችን እየተከታተለ መሆኑን አስታውቋል