አልቢኒዝም ምንድን ነው? አልቢኒዝም ያለባቸው ሰዎች የሚያጋጥሟቸው ተግዳሮቶች ምንድን ናቸው? አልቢኒዝም ያለባቸው ሰዎች ለሚያጋጥማቸው የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ጥበቃ የሚያደርጉ የሕግ ማዕቀፎች የትኞቹ ናቸው? አልቢኒዝም ያለባቸውን ሰዎች መብቶች በተሟላ ሁኔታ ለማረጋገጥ ሊወሰዱ የሚገባቸው እርምጃዎች ምንድን ናቸው?
ማንኛውም ሕፃን ጉልበቱን ከሚበዘብዙ ልማዶች የመጠበቅ፤ በትምህርቱ፣ በጤናውና በደኅንነቱ ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሥራዎችን እንዲሠራ ያለመገደድ ወይም ከመሥራት የመጠበቅ መብት አለው
Every child has the right not to be subjected to exploitative practices, neither to be required nor permitted to perform work which may be hazardous or harmful to his or her education, health or wellbeing
Ensuring the accessibility, availability, and quality of mental healthcare services is fundamental to respecting and protecting the health rights of persons with psychosocial disabilities
የአእምሮ ጤና ሕክምና ተደራሽነትን፣ ተገኝነትን እና ጥራትን ማረጋገጥ፣ የማኅበረ ሥነ-ልቦና ጉዳት ላለባቸው ሰዎች የጤና መብት መከበር እና መጠበቅ መሠረት ነው
Dhaqqabamummaa, argamaa fi qulqullina wal’aansa fayyaa sammuu mirkaneessuun bu’uura mirga fayyaa namoota miidhaa xiin-sammuu hawaasummaa qabanii eeguu fi kabajuu ti
Hubinta helitaanka, joogitaanka, iyo tayada daryeelka caafimaadka dhimirka ayaa aasaas u ah ixtiraamka iyo ilaalinta xaqa caafimaad ee dadka qaba naafanimada maskaxda iyo bulshada
ተበፃሕነት፣ ተረካብነትን ፅፈትን ሕክምና ጥዕና ሓንጎል ንምርግጋፅ፣ መሰል ጥዕና ማሕበረ ስነ-ልቦና ፀገም ዘለዎም ሰባት ምኽባርን ምሕላውን ዓንዲ ወኒን እዩ
በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ከሳምንት በፊት የተፈጸመው የንጹሃን ግድያን በተመለከተ መንግሥት ተገቢውን ምርመራ በማካሄድ ተጠያቂነትን እንዲያረጋግጥ ኢሰመኮ አሳሰበ
በቅርቡ በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ የተፈጸሙት ጥቃቶች መንግሥት “ሸኔ” ብሎ በሚጠራው በኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት የተከወኑ ናቸው ሲል ከሰሰ