5th Edition Moot Court
5ኛው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች የምስለችሎት ውድድር
5th National High Schools Human Rights Moot Court Competition
ምናባዊ የሰብአዊ መብቶች ጉዳይ
በ2017 ዓ.ም. የሚካሄደው አምስተኛው ዙር ውድድር ምናባዊ ጉዳይ “ለልማት ሲባል በግዳጅ ከመፈናቀል ጋር የተያይዙ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮች” ላይ እንደሚያተኩር ይፋ ተደርጓል
ተዛማጅ ዜናዎች

በክልል ደረጃ ሲካሄድ የቆየው 5ኛው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች ምስለ ችሎት ውድድር ተጠናቀቀ
ውድድሩን በበላይነት ካጠናቀቁት 14 ትምህርት ቤቶች መካከል በጽሑፍ ክርክር የላቀ ነጥብ የሚያስመዘግቡ 8 ቡድኖች በግንቦት ወር በአዲስ አባባ ከተማ በሚካሄደው ሀገር አቀፍ ውድድር ተሳታፊ ይሆናሉ

ለ5ኛው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች ምስለ ችሎት ውድድር ተሳታፊዎች የተሰጠ የማስጀመሪያ ስልጠና
ውድድሩ ተማሪዎች ስለ ሰብአዊ መብቶች ዕውቀትና ክህሎታቸውን እንዲያዳብሩ የሚረዳ ነው
ውድድሩን በምስል
የክልላዊ ውድድሮች አሸናፊዎች
ትምህርት ቤት: ወላይታ ሊቃ ት/ቤት
አባላት: ተማሪ ሳያት ደሳለኝ, ተማሪ አስቻለው ማቴዎስ
ትምህርት ቤት: ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ኮሙኒቲ ት/ቤት
አባላት: ተማሪ ብሌን ሙሉጌታ, ተማሪ አማኑኤል ዋሴ
ትምህርት ቤት: ኦሮሚያ ልማት ማኅበር አዳሪ ት/ቤት
አባላት: ተማሪ ለሚ ጎበና, ተማሪ ሮቤ አህመድ
ትምህርት ቤት: አዘዞ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
አባላት: ተማሪ እንድሪያስ አድማሱ, ሄለን ጌትነት
ትምህርት ቤት: ማሪፍ ኢንተርናሽናል ት/ቤት
አባላት: ተማሪ ማክዳ ዘውዱ, ተማሪ ሰመተር አረብ
ትምህርት ቤት: አዲስ ሕይወት ት/ቤት
አባላት: ተማሪ ሜሮን አበበ, ተማሪ ሂሬ ቢቂላ
ትምህርት ቤት: እቴጌ መነን ት/ቤት
አባላት: ተማሪ ሃቢባ ታጁዲን, ተማሪ ሂራኒ ተውና
ትምህርት ቤት: በስራተ ገብርኤል ት/ቤት
አባላት: ተማሪ አቢጊያ ነጻነት, ተማሪ አብዱልሃሚድ መሃመድ
ትምህርት ቤት: በስራተ ገብርኤል ት/ቤት
አባላት: ተማሪ አቢጊያ ነጻነት, ተማሪ አብዱልሃሚድ መሃመድ
ትምህርት ቤት: በስራተ ገብርኤል ት/ቤት
አባላት: ተማሪ አቢጊያ ነጻነት, ተማሪ አብዱልሃሚድ መሃመድ
ትምህርት ቤት: በስራተ ገብርኤል ት/ቤት
አባላት: ተማሪ አቢጊያ ነጻነት, ተማሪ አብዱልሃሚድ መሃመድ
ትምህርት ቤት: በስራተ ገብርኤል ት/ቤት
አባላት: ተማሪ አቢጊያ ነጻነት, ተማሪ አብዱልሃሚድ መሃመድ
በግማሽ ፍፃሜና በሩብ ፍፃሜ የተወዳደሩ ትምህርት ቤቶች እና ተወዳዳሪዎች
አባላት: ተማሪ ሳያት ደሳለኝ, ተማሪ አስቻለው ማቴዎስ
አባላት: ተማሪ ብሌን ሙሉጌታ, ተማሪ አማኑኤል ዋሴ
አባላት: ተማሪ ለሚ ጎበና, ተማሪ ሮቤ አህመድ
አባላት: ተማሪ እንድሪያስ አድማሱ, ሄለን ጌትነት
አባላት: ተማሪ ማክዳ ዘውዱ, ተማሪ ሰመተር አረብ
አባላት: ተማሪ ሜሮን አበበ, ተማሪ ሂሬ ቢቂላ
አባላት: ተማሪ ሃቢባ ታጁዲን, ተማሪ ሂራኒ ተውና
አባላት: ተማሪ አቢጊያ ነጻነት, ተማሪ አብዱልሃሚድ መሃመድ
የግማሽ ፍፃሜ አሸናፊዎች
አባላት: ተማሪ ሳያት ደሳለኝ, ተማሪ አስቻለው ማቴዎስ
አባላት: ተማሪ ብሌን ሙሉጌታ, ተማሪ አማኑኤል ዋሴ
ዋና አሸናፊ
አባላት: ተማሪ ብሌን ሙሉጌታ, ተማሪ አማኑኤል ዋሴ
ልዩ ተሸላሚዎች
አባላት: አልተሰጠም