Skip to content
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Ethiopian Human Rights Commission – EHRC
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
        • Regions

          EHRC is an independent federal institution tasked with the promotion and protection of human rights in Ethiopia.

        • Addis Ababa
        • Afar
        • Amhara
        • Benishangul Gumuz
        • Gambella
        • Oromia
        • Somali
        • Tigray
        • Central Ethiopia
        • Dire Dawa
        • Harari
        • Sidama
        • South Ethiopia
        • South West Ethiopia Peoples'
  • Areas of Work
        • Areas of Work

          We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.

        • Economic, Social & Cultural Rights
        • Civil & Political Rights
        • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
        • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
        • Women’s & Children’s Rights
        • Human Rights Education
        • Human Rights Monitoring & Investigation
        • Human Rights Film Festival
        • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
 
Ethiopian Human Rights Commission – EHRCEthiopian Human Rights Commission – EHRC

ኢሰመኮ የአምስት ዓመት ስትራቴጂ ዕቅዱን በይፋ አስተዋወቀ

November 24, 2021August 28, 2023 EHRC Quote

ለባለፉት በርካታ ወራት ሰፊ አካታች ሂደት ሲዘጋጅ የቆየው ይህ የስትራቴጂ እቅድ ኮሚሽኑ ለቀጣይ አምስት ዓመታት ሊሰሩና ትኩረት ሊሰጣቸው ይገባል ብሎ የለያቸው ቁልፍ የውጤት መስኮችንና ዋና ዋና ተግባራትን አካቷል።

Twitter Facebook Telegram Email Whatsapp Print

የኢትዮጲያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኅዳር 15 እና 16 ቀን 2014 ዓ.ም. በሚካሄድና መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ሀገራዊና ዓለም አቀፍ ባለድርሻ አካላት በተሳተፉበት ስብሰባ የኮሚሽኑን የአምስት ዓመት ስትራቴጂ እቅድ በይፋ አስተዋውቋል።  ለባለፉት በርካታ ወራት ሰፊ አካታች ሂደት ሲዘጋጅ የቆየው ይህ የስትራቴጂ እቅድ ኮሚሽኑ ለቀጣይ አምስት ዓመታት ሊሰሩና ትኩረት ሊሰጣቸው ይገባል ብሎ የለያቸው ቁልፍ የውጤት መስኮችንና ዋና ዋና ተግባራትን አካቷል።

የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የስትራቴጂ እቅዱን አዘገጃጀት ሂደት አስመልክቶ  “የኮሚሽኑን ሰራተኞችና ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶችን ጨምሮ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይትና ምክክር፣ እንዲሁም ነባራዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ በተመለከተ በርካታ ጥናቶች ተደርገዋል” ብለዋል። የስትራቴጂ ዕቅድ ዝግጅቱ የመጨረሻ ውጤት በኮሚሽኑ አመራር እና በሁሉም ሰራተኞች ዘንድ በባለቤትነት እንዲያዝ ብሎም በስኬት የመተግበሩን ዕድል በሚጨምር መልኩ አሳታፊ እና ምክክርን መሰረት ባደረገ ሁኔታ የተከናወነ ነው፡፡

የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ

“ይህ የስትራቴጂ ዕቅድ ኮሚሽኑ በተሰጠው ስልጣን እና ኃላፊነት መሰረት የሚያከናውናቸውን ተግባራት እንዲመራ፤ ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት (2014-2018) ካሉት እና ወደፊት ሊከሰቱ ይችላሉ ከሚባሉ ብሔራዊ፣ አህጉራዊ እና ዓለምአቀፋዊ የሰብአዊ መብት ሁኔታዎች አንጻር ስልታዊ/ስትራቴጂያዊ ትኩረት እንዲኖረው ለማስቻል ታልሞ” መዘጋጀቱን የኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ አስረድተዋል።

የኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ

የስትራቴጂ እቅዱ ዋና ዋና ይዘቶች በኅዳር 15 እና 16 ቀን 2014 ዓ.ም. በተዘጋጀው ስብስባ ለተሳተፉ የሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ተቋማትና የኢሰመኮ አጋር ድርጅቶች ቀርበዋል። በዚህም መሰረት ኮሚሽኑ በሁሉም የኢትዮጵያ ክልሎች የሚሰራ በመሆኑ በአዲስ አበባ ከሚገኘው ዋና መስሪያ ቤቱ በተጨማሪ በአሶሳ፣ በባሕርዳር፣ በጋምቤላ፣ በሀዋሳ፣ በጅማ፣ በጅግጅጋ፣ በመቀሌ እና በሰመራ ከተሞች ስምንት ቅርንጫፍ መስሪያ ቤቶች እንዳሉትና ስትራቴጂክ እቅዱን ለማስፈጸም የሚያስችለው አዲስ መዋቅር ተቀርጾ ተግባራዊ መደረጉ ተገልጿል።

ስለሆነም የኮሚሽኑ ዓላማ ፈጻሚ የስራ ክፍሎች የሰብአዊ መብቶች ትምህርት፣ የሰብአዊ መብቶች ምርመራና ክትትል፣ የሴቶችና ሕጻናት መብቶች፣ የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን መብቶች፣ የስደተኞች የተፈናቃዮችና ፍልሰተኞች መብቶች፣ የሲቪልና ፖለቲካዊ መብቶች፣ እና የኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ መብቶች ናቸው። ከዚህም በተጨማሪ የዋና ኮሚሽነሩን ጽ/ቤት ጨምሮ በሕግና ፖሊሲ፣ በሚዲያና ኮሚሙኒኬሽን፣ በእቅድና አጋርነት፣ በሰው ሃብት፣ በፋይናንስና አስተዳደር፣ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ እንዲሁም በአህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ትብብር ድጋፍ የሚያደርጉ ልዩ ልዩ የስራ ክፍሎች እንዳሉት ተነግሯል።

የኮሚሽኑ ስትራቴጂክ እቅድ የኮሚሽኑን ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሴቶች እና መርሆዎች መሰረት በማድረግ፣ የኮሚሽኑን ስትራቴጂካዊ ተቀዳሚ ተግባራት (Strategic Priorities) ለይቷል። የኢሰመኮ ራዕይ “ሰብአዊ መብቶች ባሕል የሆኑባት ኢትዮጵያን ማየት” ሲሆን፣ ኮሚሽኑ ገለልተኝነት፣ አካታችነት፣ አጋርነት እና ለተጎጂዎች/ለጉዳት ተጋላጭ ከሆኑ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጎን መቆም  በሚሉ ዋና ዋና እሴቶች የሚመራ ይሆናል።

ስትራቴጂክ እቅዱ ያስቀመጣቸው አምስት ቁልፍ የውጤት መስኮች መሰረት ያደረገ ዝርዝር የአፈጻጸም መርኃ ግብሮች ተዘርዝረዋል። እነሱም፡

  • በሀገር አቀፍ ደረጃ ውጤታማ የሰብአዊ መብቶች ትምህርት እንዲኖር ማስቻል፣
  • የሰብአዊ መብቶች ክትትልና ምርመራን በማጐልበት ለሰብአዊ መብቶች መጠበቅ አይነተኛ አስተዋጽኦ ማድረግ፣
  • የቅድሚያ ትኩረት በተሰጣቸው የዘርፍ ጉዳዮች ውጤታማ የሆነና የሁሉም የሰብአዊ መብቶች ዘርፎችን መስፋፋት፣ መከበርና እና ጥበቃ እንዲኖር ማስቻል፣ 
  • ኮሚሽኑ ተግባርና ኃላፊነቱን የሚያሳካ ተቋማዊ አቅም እንዲኖረው የሰው ሃብት፣ የኢንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽን አቅምና ስልቶች ጨምሮ ዘርፈ ብዙ የተቋም አቅም ግንባታ ስራዎች ማከናወን ናቸው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ኮሚሽኑ ተቋማዊ አሰራሩ አካታች (inclusive) መሆኑን ለማረጋገጥም  በሁሉም የኮሚሽኑ ተግባሮችና አገልግሎቶች  ውስጥ ሥርዓተ ፆታ፣ የአካል ጉዳተኝነት መብቶችንና የብዝሃነት መርሆች መካተቱን ማረጋገጥ፣ 
  • እንዲሁም አጋርነትን (Partnership) በተመለከተ ኮሚሽኑ ዓላማውን ለማስፈጸም ይረዳው ዘንድ ከተለያዩ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት እና የሲቪል ማኅበራት ድርጅቶችን ጨምሮ ተባብሮ መስራት መሆናቸውን ተገልጿል።

የኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ እቅዱን ለማስተዋወቅ የተዘጋጀው መድረክ “ለሰብአዊ መብቶች መከበርና መስፋፋት ጠቃሚና አካታች የሆኑ ሃሳቦች የሚንሸራሸሩበት፣ ከድሮው በበለጠ አብሮ ለመስራት መንገዶች የሚከፈቱበት መድረክ እንደሚሆን” ያላቸውን ምኞት ገልጸዋል፡፡

Related posts

May 11, 2022August 28, 2023 Press Release
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በየደረጃው ያሉ የመንግሥት አስፈጻሚ አካላትና ኃላፊዎች ላይ የቅርብ ክትትል በማድረግ ለሰብአዊ መብቶች መከበር አስተዋጽኦ ሊያደርጉ ይገባል ሲል ኢሰመኮ ጥሪ አቀረበ
January 22, 2022February 12, 2023 Event Update
የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ጥበቃ ለማሻሻል የባለድርሻ አካላት ሚና የሰብአዊ መብቶችን ማዕከል ያደረገና የተቀናጀ ሊሆን ይገባል
February 6, 2023August 28, 2023 Press Release
በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል በሚካሄደው ሕዝበ ውሳኔ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል የሚያደርግ የባለሙያዎች ቡድን ኢሰመኮ አሰማራ
June 20, 2021February 12, 2023 Press Release
ኢሰመኮ በምርጫው እለት የሰብአዊ መብቶች ክትትል ለማድረግ ባለሙያዎች ማሰማራቱን አስታወቀ

Signup for the Latest Update from EHRC

Submit your email to singup
Facebook Like us on FacebookXFollow us on XYouTube Follow us on YouTubeLinkedin Follow us on LinkedinWhatsApp WhatsAppTikTok TikTokTelegram TelegramInstagram InstagramFlicker Flickr

Useful Links

  • NANHRI
  • GANHRI
  • OHCHR
  • ACHPR
  • TRANSITIONAL JUSTICE

Get Involved

  • Jobs
  • Events
  • Contact Us
  • Telegram Bot
  • Subscribe to our newsletter

Connect with Us

  • Facebook
  • Twitter
  • LinkedIn
  • YouTube
  • Flickr
  • Instagram
Descriptive Text

We are an independent
national human rights
institution tasked with
the promotion and protection of human
rights in Ethiopia.

Submit your email to get the latest update from EHRC

Address: Sunshine Tower No. 5, Meskel Square, on Bole Road next to Hyatt Regency Hotel, Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251115504031 | Fax: +251 11 550 4125 | PO Box 1165 Addis Ababa | Email: info@ehrc.org


The contents of this website, excepting third party content for which the Commission bears no responsibility,
may be freely used and copied for educational and other non-commercial purposes, provided that any such reproduction is accompanied by an acknowledgement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). Source of images used in the content of this website: EHRC Media and Communications Department Archive and Creative Common License.

This website is managed by the Media and Communications team of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC).

We are using cookies to give you the best experience on our website.

You can find out more about which cookies we are using or switch them off in .

Scroll to top
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
    • Addis Ababa
    • Afar
    • Amhara
    • Benishangul Gumuz
    • Central Ethiopia
    • Dire Dawa
    • Gambella
    • Harari
    • Oromia
    • Sidama
    • Somali
    • South Ethiopia
    • South West Ethiopia Peoples’
    • Tigray
  • Areas of Work
    • Economic, Social & Cultural Rights
    • Civil & Political Rights
    • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
    • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
    • Human Rights Monitoring & Investigation
    • Women’s & Children’s Rights
    • Human Rights Education
    • Human Rights Film Festival
    • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Search
Ethiopian Human Rights Commission - EHRC
Powered by  GDPR Cookie Compliance
Privacy Overview

This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.

Strictly Necessary Cookies

Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.

If you disable this cookie, we will not be able to save your preferences. This means that every time you visit this website you will need to enable or disable cookies again.