የፎቶው ባለመብት:- Getty Images
ኢሰመኮ ጥሪውን ያቀረበው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ረቡዕ ጥር 18/2014 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ በመላው አገሪቱ ከጥቅምት 25/2014 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲያበቃ ውሳኔ ማሳለፉን ተከትሎ ነው።
ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር ተያይዞ በቁጥጥር ስር ያሉ ሰዎች በአፋጣኝ እንዲለቀቁ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጥሪ አቀረበ።
የፎቶው ባለመብት:- Getty Images
ኢሰመኮ ጥሪውን ያቀረበው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ረቡዕ ጥር 18/2014 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ በመላው አገሪቱ ከጥቅምት 25/2014 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲያበቃ ውሳኔ ማሳለፉን ተከትሎ ነው።