EHRC is an independent federal institution tasked with the promotion and protection of human rights in Ethiopia.
We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣ በጉራጌ ዞን እና በቀቤና ልዩ ወረዳ መካከል የነበረውን አለመግባባት ተከትሎ ጥቅምት 2 ቀን 2016 ዓ.ም. ጀምሮ የተከሰተውን የጸጥታ መደፍረስና ያስከተለውን ጉዳት ከአካባቢው ነዋሪዎች በቀረበለት አቤቱታ መነሻነት ከጥቅምት 20 እስከ 25 ቀን 2016 ዓ.ም. በቦታው በመገኘት ጭምር ምርመራ ማከናወኑን አስታውቋል
የአስተዳደራዊ እና የመዋቅር ጥያቄዎች ለሰብአዊ መብቶች ጥሰት ምክንያት እንዳይሆኑ ዘላቂ መፍትሔ ሊሰጣቸው እንደሚገባ ኢሰመኮ አሳሰበ፡፡
This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.
Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.