በሰመራ ጣቢያዎች ተይዘው የነበሩ ሰዎች በኢሰመኮ ምክረ ሃሳቦች መሰረት እንዲለቀቁና በፍላጎታቸው መሰረት ወደመጡባቸው አካባቢዎች እንዲመለሱ መደረጉ ኢሰመኮ በበጎ የሚመለከተው ነው
Education shall be free, at least in the  elementary and fundamental stages
ማንኛውም ሰው የመማር መብት አለው
የማራካሽ ስምምነት በአማርኛ ቋንቋ መተርጎሙ የማስፈጸሚያ ሕግ ማውጣትን ጨምሮ በስምምነቱ ተግባራዊነት ላይ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ይኖረዋል
ለመላው የኢሰመኮ ባልደረቦች፣ ኮሚሽኑን በተለያየ መንገድ የሚያግዙ አጋር ድርጅቶች እና ባለድርሻ አካላት፣ እንኳን ለ2015 ዓ.ም. አደረሳችሁ!
‹‹የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀማችን ግጭትን በሚቀንስ መንገድ ቢሆን ዓመቱ በጣም ሰላማዊ ይሆናል›› ራኬብ መሰለ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር
ሴት ሠራተኞች ለተመሳሳይ ሥራ ተመሳሳይ ክፍያ የማግኘት መብታቸው የተጠበቀ ነው
Workers have a human right to reasonable limitation of working hours, to rest, to leisure, to periodic leaves with pay, to remuneration for public holidays as well as a healthy and safe work environment
“As a Member State and host country to the African Union, Ethiopia is bound by these principles and the objective of promoting and protecting human rights”
ሰዎቹ ከሌሎች የተፈናቃይ መጠለያ ጣቢያዎች በተለየ መልኩ ከሕግ አግባብ ውጪ እና የመንቀሳቀስ መብታቸው ተነፍጎ፣ የሰብአዊ ድጋፍ በበቂ ሁኔታ ሳይቀርብላቸው በጃሬ መጠለያ ጣቢያ ለበርካታ ወራት ተይዘው ቆይተዋል