የጉዟቸው ዓላማም በዋናነት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከኮምሽኑ ጋር በመተባበር ከግንቦት 12 እስከ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. የሚቆይ “የዳኝነት ነጻነት ለሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ ያለው አንደምታ እና ተያያዥ ጉዳዮች …” ላይ ለፍርድ ቤቶች : ለፍትሕ ቢሮ: ለፖሊስና ሌሎች ለሚመለከታቸው ተቋማት ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች እና ለባለድርሻ አካላት በተዘጋጀው ወርክሾፕ ላይ ለመሳተፍ ሲሆን ዋና ኮሚሽነሩ እና ባልደረቦቻቸው ባሕር ዳር ሲገቡ የአማራ ብሔራዊ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት አቶ አለምአንተ አግደው እና ባልደረቦቻቸው ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል
83rd Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights in Banjul, The Gambia
በሴቶች ላይ የሚፈጸም ግርዛት እና ተደጋጋሚ ግርዛትን ለማስቆም ማኀበረሰብን ማንቃት፣ ለተጎጂዎች ድጋፍ ማድረግ እና ተጠያቂነትን ማረጋገጥ ያስፈልጋል
EHRC took part in the 2025 Sustainable Development Goal 16 (SDG 16) Conference held at UN Headquarters in New York
EHRC will closely follow the African Commission’s recommendations in response to Ethiopia’s report and monitor implementation
ስልጠናዎቹ በሽግግር ፍትሕ፣ በሕፃናት፣ በአረጋውያንና በታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች ጥበቃና አያያዝ፤ እንዲሁም በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሕግ ማዕቀፎች ዙሪያ የተሰጡ ናቸው
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከመጋቢት 4 እስከ መጋቢት 6 ቀን 2016 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወንጀል ነክ ነገር ውስጥ ገብተው በማቆያና ተሐድሶ ተቋም ውስጥ በሚገኙ ሕፃናት የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ ክትትል አከናውኗል
The participation of victims and vulnerable sections of society must be transformative, empowering, and should drive the TJ process based on their lived experiences
Following the report on prisons, conditions of detention, and policing in Africa, Member States, followed by National Human Rights Institutions (NHRIs), take the floor to deliver their interventions
EHRC and GANHRI Call for a Binding International Treaty at UN High-Level Meeting