የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከመጋቢት 4 እስከ መጋቢት 6 ቀን 2016 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወንጀል ነክ ነገር ውስጥ ገብተው በማቆያና ተሐድሶ ተቋም ውስጥ በሚገኙ ሕፃናት የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ ክትትል አከናውኗል
ይህ ቪዲዮ በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መብቶች ዙርያ ያተኮረውን እና ግንቦት 20 ቀን 2014 ዓ.ም. አዲስ አበባ የተካሄደውን የሁለተኛ ዙር የፍጻሜ ዝግጅት ያሳያል
This video shows EHRC's partnership with key stakeholders for an impactful human rights work
ይህ ቪዲዮ ስለ ኮሚሽኑ ተቋማዊ መዋቅር፣ ዓላማ ፈጻሚ ሥራ ክፍሎች፣ ሥልጣንና ኃላፊነት፣ የፋይናንስና የሃብት አስተዳደር እንዲሁም ስትራቴጂካዊ ተቀዳሚ ተግባራት ያስረዳል