በኮሚሽኑ የተለዩ ክፍተቶችን ለማስተካከል ሁሉም ባለ ድርሻ አካላት ጥረት ካላደረጉ በቀጣይ ምርጫዎች የዜጎች ሰብአዊ መብቶች በተለይም የመምረጥና የመመረጥ መብት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳደራቸው እሙን ነው
ጠለፋ እና ሌሎች ጥቃቶች በሃዋሳ ከተማ ዙሪያ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተበራከቱ መምጣታቸው፣ በፍርድ ቤት የሚሰጡ ውሳኔዎች እስከ መጨረሻ አለመፈጸማቸው እና የወንጀል ምርመራ ከተጀመረ እንዲሁም ክስ ከተመሰረተ በኋላ ሂደቱ ተቋርጦ ጉዳዩ በሽምግልና እንዲያልቅ መደረጉ ከተነሱ ክፍተቶች መካከል ነበሩ
During its briefing EHRC highlighted positive developments, challenges, major violations and recommendations related to the implementation of civil and political rights in Ethiopia
During the session, EHRC will brief Members of the African Commission on the general human rights situation in Ethiopia
National Action Plans (NAPs) on Business and Human Rights should be designed to articulate a state's priorities and actions to implement the United Nations Guiding Principles on Business and Human Rights
መንግሥት የታራሚዎችን ሰብአዊ መብቶች በማክበር፣ በማስከበር እና በማሟላት ረገድ ቀዳሚ ኃላፊነት አለበት
It is important to enhance understanding about regional human rights bodies such as the African Court at the domestic level including their mandate, work and how to engage with them
አረጋውያንን መንከባከብ ለማእከላቱ ብቻ የሚተው ሥራ ሳይሆን በዋናነት የመንግሥት ቀጥሎም የሁሉም ማኅበረሰብ ኃላፊነት በመሆኑ፤ ችሮታ ሳይሆን የአረጋውያን እንክብካቤ የማግኘት መብት ነው
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ ተአማኒ እና በማስረጃ ላይ የተመሰረቱ መረጃዎችን ለዓለም አቀፍ እና አህጉራዊ የሰብአዊ መብቶች አካላት ለማቅረብ ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ
ኢሰመኮ በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሴት ሠራተኞች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ድኅረ ክትትል ግኝቶች ያቀረባቸው ምክረ ሃሳቦች ተፈጻሚነታቸው ሊረጋገጥ ይገባል