የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኦሮሚያ ክልል የፀጥታ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች “ወቅታዊ ጉዳይ” እየተባለ ዜጎች ከሕግ ውጭ ለእስር እንደሚዳረጉና በ48 ሰዓታት ውስጥ ለፍርድ እንደማይቀርቡ አስታወቀ
Experts with the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) warn that minimal and static rations for inmates in the country’s correctional system do not reflect rising market prices and cost of living, putting prisoners at risk
ኮሚሽኑ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና በአምስት ክልሎች በሚገኙ 61 የመንግሥትና የግል ትምህርት ቤቶች ባደረገው የሰብአዊ መብቶች ክትትል፣ የለያቸውን ግኝቶችና ምክረ ሐሳቦች በሚመለከት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ማድረጉን ሰኞ መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም. አስታውቋል
የኢቢሲ ተጨማሪ የይዘት ምንጭ ታርጫ ስቱዲዮ በዛሬው እለት ተመርቆ ሥራ ጀምሯል
ከዴሞክራሲ ተቋማት ጋር እየተደረገ ባለው የጋራ ምክክር መድረክ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና የኢትዮጵያ ሕዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም የሪፎርም ዕቅድ አፈጻጸማቸውን አቅርበዋል
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በበኩላቸው ኢሰመኮ በአዋጅ የተሰጡትን ተግባርና ኃላፊነት ለመወጣት ከቁልፍ መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ካልሆኑ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበርና በመግባባት መሥራት ይጠበቅበታል ሲሉ ገልጸዋል
ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በቤንች ሸኮ ዞን ሲገቡ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ቆጭቶ ገ/ማርያም፣ የዞኑ ምክትል አስተዳደሪና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ መስፍን መንገሻ፣ የዞኑ መንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ደግፌ ኩድን እና የዞኑ ረዳት የመንግሥት ተጠሪ ወ/ሮ ፍርዳወቅ አለሙአቀባበል አድርገውላቸዋል
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በክልሉ በሕግ ጥበቃ ሥር የሚገኙ ታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ፣ እንዲሁም ሌሎች የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ የሚያስፈልጋቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች መብቶችን በተመለከተ ከርዕሰ መስተዳድሩ ጋር ሰፊ ውይይት አድርገዋል
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በውይይቱ ላይ በሰጡት ማብራሪያ፤ አድካሚውን የሀገራዊ ምክክር ሂደት በመምራት እዚህ ደረጃ ለመድረስ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነሮች ላሳዩት ትጋት ምስጋና አቅርበዋል
የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ ኮሚሽኑ በማረሚያ ቤቶች ላይ የሰብአዊ መብቶች አከባበር እና አጠባበቅ፤ የኑሮ ሁኔታ እንዲሁም ከቀለብ ጋር በተያያዘ በክትትል መምሪያ ዳይሮክተሬት በኩል በየጊዜው ክትትል ያደርጋል። በክትትል ሂደቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ የሚበረታቱ ለውጦች ቢኖሩም ከቀለብ እና ከበጀት ጋር በተያያዘ ለሚነሱ ጥያቄዎች ትኩረት ሊሰጥባቸው ይገባል ብለዋል