ኢሰመኮ ከዚህ ቀደሞም ቢሆን የመብት ጥሰት የፈጸሙ አካላትን በሕግ ተጠያቂ ሲያደርግ መቆየቱን የነገሩን ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ አሁን ግን ከተቋማት ጋር የሁለትዮሽ ስምምነት በማድረግ አጥፊዎችን ተጠያቂ ለማድረግ እየሰራን ነው ብለዋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ ቀደም ባሉት ዓመታት ሕፃናት አድን በተባለው መንግሥታዊ ያልሆነ ዓለም አቀፍ ድርጅት በእስያ፣ ምዕራብ እና ማዕከላዊ አፍሪካ ውስጥ ባሉ ከ16 የሚበልጡ ሀገራት በልጆች መብት አማካሪነት አገልግለዋል
ትግራይ ክልል ውስጥ ያሉ "ፖለቲካዊ አለመግባባቶች በሰብአዊ መብቶች ላይ ተጨማሪ ጉዳት እንዳያደርሱ አፋጣኝ ሰላማዊ መፍትሔዎችን መውሰድ ያስፈልጋል" ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ጠየቀ
ኢሰመኮ ባደረገው ጥረትም በአራቱ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ ተጥሎ የነበረው እገዳ ከዛሬ የካቲት 24 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ መነሳቱን አስታውቋል
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን እግድ ጥሎባቸው የነበሩ አራት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የተጣለባቸው እገዳ መነሳቱን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታውቋል
ኢትዮጵያ ውስጥ የጋራ የሚያስተሳስሩ እሴቶች እየተሸረሸሩ መምጣት ለሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ምክንያት ናቸው ሲሉ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ተናገሩ
በማረሚያ ቤቱ ከታራሚዎች ቁጥር አንጻር በቂ ማረፊያ ክፍሎች፣ አልጋ እና ፍራሽ፣ መጸዳጃ እና መታጠቢያ ክፍሎች፣ የተሟላ ማብሰያ ክፍሎች እና ታራሚዎች የሚንቀሳቀሱበት ሰፊ ስፍራ እንዳለሁ ተመልክቻለሁ ሲልም ተናግሯል
አዲሱ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር አቶ ብርሃኑ አዴሎ ሥራቸውን በጫና ምክንያት መፈፀም ካልቻሉ እንደሚለቁ ለቢቢሲ ተናግረዋል
ኮሚሽነር ርግበ ገብረሐዋሪያ ይባላሉ። በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የሴቶች፣ የሕፃናት፣ የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን መብቶች ኮሚሽነር ናቸው
“ተፈናቃዮች ለመፈናቀላቸው ምክንያት የሆኑ ችግሮች ሙሉ በሙሉ ሳይፈቱ እየተመለሱ ለዳግም መፈናቀል እየተዳረጉ ነው” ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናገረ