የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከ“ኢንተርናሽናል ሚዲያ ሰፖርት” ጋር በመተባበር የጋዜጠኞች የሕግ ጥበቃ ወይም ከለላ በተለይም በምርጫ ዐውድ ውስጥ የጋዜጠኞች ደኅንነት መረጋገጥ እና የሚዲያነጻነት ጥበቃ አስፈላጊነት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ የማጠቃለያ ውይይት በኅዳር 23 እና 24 ቀን 2018 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ አካሂዷል።
The Ethiopian Human Rights Commission has urged authorities in the Central Ethiopia and Oromia regions to take coordinated action to protect civilians, prevent damage to property in border areas, and facilitate the safe return of displaced residents, following a meeting with Central Ethiopia regional and local officials
ኢሰመኮ ዛሬ ታኅሣሥ 12 ቀን 2018 ዓ.ም. ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ ከኅዳር 28 ቀን ጀምሮ በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ፣ በጋምቤላ ወረዳ (አቦል)፣ በጋምቤላ ከተማ እና በዙሪያው ባሉ አካባቢዎች የተፈጠሩ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችና ሥጋቶችን እየተከታተለ መሆኑን አስታውቋል
በጋምቤላ ክልል ባለፈው ሁለት ሳምንት በተለያዩ አካባቢዎች በተፈጠረ “ግጭት” እና “የጸጥታ መደፍረስ”፤ “የሰዎች ህይወት መጥፋቱን” እና “የአካል ጉዳት መድረሱን” የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
The Ethiopian Human Rights Commission has confirmed that 121 people who were “unlawfully detained” in various police stations across the Somali Region have been released.
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ብርሃኑ አደሎ እንደገለፁት ሰው በመሆን ብቻ የተሰጠ ሰብአዊ መብት እንዳይጣስ የሁሉም አካላት ቅንጅታዊ ጥረት ያስፈልጋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ይህን ማሳሰቢያ የሰጠው ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር በቀጣዩ ምርጫ እና ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ዙሪያ ከመከረ በኋላ በትናንትናው ዕለት ባወጣው መግለጫ ነው
ኮሚሽኑ ከኢንተርናሽናል ሚዲያ ሰፖርት ጋር በመተባበር በጋዜጠኞች የሕግ ጥበቃ (ከለላ) ላይ ጥቅምት 04 ቀን 2018 ዓ.ም. በአርባ ምንጭ ከተማ ባካሄደው ውይይት የሲቪል፣ የፖለቲካ፣ የማኅበራዊ እና የኢኮኖሚያዊ መብቶች ኮሚሽነር ዶ/ር አብዲ ጅብሪል ሐሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት ዋናው ምሰሶ መረጃ የማግኘት መብት መሆኑን አመላክተዋል
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) has officially kicked off the competition for artistic works in photography and short films as part of its fifth annual Human Rights Film Festival
“ለተፈናቃዮች ድጋፍ ሊደረግና ዘላቂ መፍትሔ ሊቀመጥ ይገባል” – የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን