ዋና ኮሚሽነር ዶክተር ዳንኤል በቀለ እሥርን ጨምሮ ለመብት ጥሰት ምክንያቱ ግጭት በመሆኑ መፍትሔው ግጭቶችን በሰላም ማስቆም መሆኑን ሰሞኑን ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል
ባለፈው ዓመት ሐምሌ ወር፣ በዐማራ ክልል ላይና እንዳስፈላጊነቱም በመላ ኢትዮጵያ ተፈጻሚ እንዲኾን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወጥቶ ለተጨማሪ ወራት የተራዘመው የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ፣ ዛሬ ረቡዕ የሚያበቃ ሲኾን፣ ከዐዋጁ ጋራ ተያይዞ በእስር ላይ የቆዩ ሰዎች እንዲለቀቁ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጠይቋል
በአማራ ክልል ከተከሰተው አለመረጋጋት ጋር በተያያዘ የታሰሩ እንዲፈቱ፣ መደበኛ ሕግ ተግባራዊ እንዲሆን እና የእንቅስቃሴ ገደቦች እንዲነሱ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጠየቀ
ምክንያቱን በአማራ ክልል የተከሰተውን ግጭት ያደረገው እና ለ10 ወራት የቆየው የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ አዋጅ የጊዜ ገደብ በማለቁ በእስር የቆዩ ሰዎች ሊለቀቁ ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አተገባበር ጋር በተያያዘ በእስር የቆዩ ሰዎች እንዲለቀቁ ጠየቀ
ኮሚሽኑ ዛሬ ረቡዕ ግንቦት 28፤ 2016 ባወጣው አጭር መግለጫ፤ “በተለያዩ የክልል አካባቢዎች የተጣሉ የእንቅስቃሴ ገደቦች እንዲነሱ” እና “ሌሎች ማህበረሰባዊ አገልግሎቶች” ወደነበሩበት እንዲመለሱ ጥሪ አቅርቧል
በተለያዩ የክልል አካባቢዎች የተጣሉ የእንቅስቃሴ ገደቦች እንዲነሱ እና ሌሎች ማህበረሰባዊ አገልግሎቶች እንዲመለሱ ኢሰመኮ ጥሪ አቅርቧል
በአማራ ክልል በመንግሥት እና በታጣቂ ኃይሎች (በተለምዶ “ፋኖ”) መካከል እየተካሄደ በሚገኘዉ የትጥቅ ግጭት ጋር ተያይዞ የሚኒስትሮች ምክርቤት ያስተላለፈው የአስቸኳይ አዋጅ ተፈፃሚነት ማብቃቱን ተከትሎ በእስር ላይ የቆዩ ሰዎች ሊለቀቁ ይገባል ሲል ኢሰመኮ አስታዉቋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ለ10 ወራት ቆየው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መጠናቀቁን ተከትሎ ከአዋጁ አተገባበር ጋር ተያይዞ በእስር የቆዩ ሰዎች ሊለቀቁ ይገባል ብሏል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ባለፈው ነሐሴ ወር መጨረሻ ባወጣው መግለጫ፤ ከአዲስ አበባ ከተማ እና ከአማራ ክልል የተለያዩ ቦታዎች ተይዘው በአዋሽ አርባ ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ ወደሚገኝ “መደበኛ ያልሆነ ማቆያ ጣቢያ” የተወሰዱ እስረኞች ብዛት 53 መሆናቸውን አስታውቆ ነበር