ውይይቱ ነፃነታቸውን በተነፈጉ ሰዎች መብቶች ጉዳይ የሚደረገውን የመጀመሪያውን ብሔራዊ ምርመራ ያስተዋወቀ ነው
በሕዝብ እና በየደርጃው ያሉ የመንግስት አካላት በአንድ መድረክ ቀርበው በተለያዩ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮች ላይ መምከራቸው ፈጣን ውጤት ለማምጣት ያስችላል
ነፃነታቸውን የተነፈጉ ሰዎች መብቶችን በተመለከተ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ብሔራዊ ምርመራ ለማካሄድ ከፌዴራልና ከክልሎች የወንጀል ፍትሕ አስተዳደር አካላት ጋር በኢሰመኮ የተዘጋጀ የምክክር መድረክ
Misganaw says the commission will keep appealing to state authorities on the country’s pressing human rights issues but getting an appropriate response may not be immediate, he added.
በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ምክንያት የታሰሩ ሰዎች በአፋጣኝ እንዲፈቱ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ጥሪ አቅርቧል
በአዋጁ ምክንያት የታሰሩ ሰዎች እንዲፈቱ ከጠየቁት መካከል የአሜሪካ መንግሥት እና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ይገኙበታል።
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከፍተኛ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነር ጽሕፈት ቤት ጣምራ ምርመራ ቡድን ያቀረባቸውን ምክረ ሐሳቦች ተግባራዊ እንዲደረጉ ሥራ መጀመሩን አስታወቁ።
በምሥራቅ ሸዋ ዞን ቦሰት ወረዳ ውስጥ በከረዩ ሚችሌ ገዳ አባላት ላይ የተፈፀመውን ግድያ ተከትሎ ሁለት ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራ እያካሄደ መሆኑን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።
ምክትል ኮሚሽነሩ እንዳስታወቁት፥ ህዳር 22 ቀን 2014 ዓ.ም ቦሰት ወረዳ 14 ንፁሃን ዜጎች ተገድለዋል፤ ከአንድ ቀን በፊት ህዳር 21 ቀን 2014 ዓ.ም ደግሞ በፈንታሌ ወረዳ ለዘመቻ በተሰማሩ 11 የኦሮሚያ ፓሊሶች ላይ ግድያ ተፈፅሟል።
በኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ገላን በሰጡት መግለጫ፥ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ እስካሁን ሁለት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው በምርምራ ሂደት ላይ ይገኛል ብለዋል።