Activity Report of the Chairperson of the Working Group on the Rights of Older Persons and People with Disabilities in Africa – Situation of Older Persons and Persons with Disabilities In Ethiopia : 83rd Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights 02 – 22 May 2025 Banjul, The Gambia
Activity Report of the Special Rapporteur on Prisons, Conditions of Detention and Policing in Africa: 83rd Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights 02 – 22 May 2025 Banjul, The Gambia
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከመጋቢት 4 እስከ መጋቢት 6 ቀን 2016 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወንጀል ነክ ነገር ውስጥ ገብተው በማቆያና ተሐድሶ ተቋም ውስጥ በሚገኙ ሕፃናት የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ ክትትል አከናውኗል። መረጃዎችና ማስረጃዎችን ለማሰባሰብ በተሐድሶ ተቋሙ ከሚኖሩ 16 ሕፃናት፣ 14 የተሐድሶ ተቋሙ ኃላፊዎችና ሠራተኞች እንዲሁም 5 ጉዳዩ የሚመለከታቸው የመንግሥት ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች...
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከመጋቢት 4 እስከ መጋቢት 6 ቀን 2016 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወንጀል ነክ ነገር ውስጥ ገብተው በማቆያና ተሐድሶ ተቋም ውስጥ በሚገኙ ሕፃናት የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ ክትትል አከናውኗል። መረጃዎችና ማስረጃዎችን ለማሰባሰብ በተሐድሶ ተቋሙ ከሚኖሩ 16 ሕፃናት፣ 14 የተሐድሶ ተቋሙ ኃላፊዎችና ሠራተኞች እንዲሁም 5 ጉዳዩ የሚመለከታቸው የመንግሥት ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች...
በትግራይ ክልል ወደ ቀድሞ የመኖሪያ አካባቢያቸው እንዲመለሱ የተደረጉ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ የተከናወነ የክትትል ሪፖርት
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) is mandated with monitoring human rights, as outlined in Proclamation No. 210/1992 (as amended by Proclamation No. 1224/2012), with particular focus on segments of society who are vulnerable to human rights violations. In line with this, the EHRC has conducted a human rights monitoring on the accessibility of air...
መገናኛ ብዙኃን የሚመሩባቸው ሕጎችና ፖሊሲዎች፣ የሚከተሏቸው አሠራሮች እንዲሁም የሚያሰራጯቸው ይዘቶች የሴቶች መብቶች እንዲጠበቁ ወይም በተቃራኒው እንዲሸረሸሩ በማድረግ ረገድ ያላቸው ሚና የጎላ ነው። መንግሥት የሴቶችን መብቶች ተግባራዊነት ለማረጋገጥ በተለይም ሁሉም መገናኛ ብዙኃን በሴቶች ላይ የሚደርሱ መድልዎ እና አግላይ አስተሳሰቦችን፣ አገላለጾችን፣ አሠራሮችንና ይዘቶችን እንዲያስወግዱ ለማበረታታት ውጤታማ እርምጃዎችን መውሰድ አለበት፡፡ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በሴቶች መብቶች ሁኔታዎች...
This Annual Human Rights Situation Report, covering the period from June 2023 to June 2024, which corresponds to 2016 Ethiopian Fiscal Year, highlights key positive developments and issues of concerns in relation to the human rights promotion and protection of older persons and persons with disabilities. Key positive developments include: five higher education institutions have...
Since 2021, the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) has organized an annual human rights film festival to mark International Human Rights Day on December 10. By showcasing a diverse range of films, including short and full length features, documentaries, and fictional works, exploring various human rights issues affecting everyone’s daily lives, the festival serves as...
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ለአካል ጉዳተኞች ያለው ተደራሽነት ላይ ያተኮረ ባለ 30 ገጽ የሰብአዊ መብቶች ክትትል ሪፖርት ዛሬ ይፋ አድርጓል። በሪፖርቱ የተስተዋሉ መልካም ጅማሮዎች፣ አሳሳቢ ጉዳዮች፣ የአካል ጉዳተኛ መንገደኞች ተሞክሮ፣ ዝርዝር ምክረ ሐሳቦች እና ክትትሉ ከተከናወነ በኋላ የተስተዋሉ ለውጦች እንዲሁም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተሰጠውን ምክረ ሐሳብ ለመተግበር የሰጠው የጽሑፍ ምላሽ ተካተዋል።...