Ethiopian Human Rights Commission’s Strategic Plan for the period 2026–2030 (EHRC Strategy 2030) provides a five-year roadmap that translates EHRC’s mandate into clear strategic priorities, outcomes, and implementation pathways. It aligns the Commission’s current institutional position with its desired future state by defining a shared vision, strategic objectives, and performance framework to guide decision-making, resource...
This publication provides a concise overview of the EHRC’s Strategic Plan 2026–2030. It summarizes the Commission’s vision, priorities, and approach to advancing the protection and promotion of human rights in Ethiopia during the strategic period. Click here for the Amharic abridged version (አማርኛ አጭር ዕትም) Click here for the full version of the Strategic Plan
ይህ ኅትመት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የ2019–2023 ዓ.ም. ስትራቴጂክ ዕቅድን አጠር ባለ መልኩ ያቀርባል። እንዲሁም ኮሚሽኑ በስትራቴጂክ ዘመኑ በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶችን ጥበቃንና ማስፋፋትን ለማጠናከር የሰነቀውን ራዕይና ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ጉዳዮችና አካሄድ በአጭሩ ያስቀምጣል። አጭር ዕትሙን በእንግሊዝኛ ለማግኘት እዚህ ይጫኑ (English – Abridged) ሙሉ ስትራቴጂክ ዕቅዱን ለማግኘት እዚህ ይጫኑ (English)
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) is an independent federal state body established as per the Federal Constitution and reporting to House of People’s Representatives as a national human rights institution with the mandate for promotion and protection of human rights. (Article 55/14 of FDRE Constitution cum Proclamation No. 210/2000, as amended by Proclamation No.1224/2020).
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በፌደራል ሕገ-መንግሥቱ መሠረት ነጻ ፌደራላዊ መንግሥት አካል ሆኖ የተቋቋመና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተጠሪ የሆነ ለሰብአዊ መብቶች መስፋፋት፣ መከበርና እና ጥበቃ የሚሠራ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋም ነው፡፡ (የኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55/14 እና አዋጅ ቁጥር 210/1992 በአዋጅ ቁጥር 1224/2012 እንደተሻሻለው፡፡)