በኦሮሚያ ክልል ውስጥ በሚገኙ 21 ፖሊስ ጣቢያዎች ላይ የተደረገ የክትትል ሪፖርት
Version
Download 684
File Size 364.41 KB
File Count 1
Create Date May 21, 2021
Last Updated May 21, 2021
Download
or download free
[free_download_btn]

Description

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ/ኮሚሽኑ) ከህዳር 11 ቀን 2013 ዓ.ም. እስከ ጥር 04 ቀን 2013 ዓ.ም. ባለው ጊዜ ውስጥ በኦሮሚያ ክልል ያለውን የእስረኞችን ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ በተመለከተ በተለይም የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በቁጥጥር የዋሉ ተጠርጣሪዎችን ጨምሮ ሌሎችም “በወቅታዊ ሁኔታ” (“haala yeroo”)1 የተያዙ የሚባሉ ብዛት ያላቸው እስረኞች ከሚገኙባቸውና ተደጋጋሚ ቅሬታዎች ከሚቀርቡባቸው መካከል በ21 የተመረጡ ፖሊስ ጣቢያዎች ላይ ክትትል አድርጓል።

[changelog]

Categories & Tags

Similar Downloads

No related download found!
Liya Dejene