[featured_image]
  • Version
  • Download 1
  • File Size 278.50 KB
  • File Count 1
  • Create Date May 29, 2026
  • Last Updated June 9, 2026

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የቅድመ ምርጫ ሂደት የሰብአዊ መብቶች ክትትል ቀዳሚ ሪፖርት

ኢሰመኮ በምርጫ ወቅት የሚያከናውነው የሰብአዊ መብቶች ክትትል ዓላማ በምርጫ ሂደት ያለውን የሰብአዊ መብቶች አጠባበቅ ሁኔታ መገምገም፣ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ሲፈጸሙ ፈጣን የእርምት እርምጃ እንዲወሰድ ማድረግ እንዲሁም በሂደቱ የሚስተዋሉ መልካም ተሞክሮዎች እና ተግዳሮቶችን በመሰነድ ወደፊት በሚደረጉ ምርጫዎች የተሻለ የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ባህል እንዲጎለብት አስተዋጽዖ ማድረግ ነው። ለዚሁ ሲባል ኢሰመኮ 7ኛው ዙር ጠቅላላ ምርጫ ለሚያከናውነው የክትትል እና ተያያዥ ሥራዎች ባዘጋጀው የስትራቴጂ ዕቅድ መሠረት የቅድመ ምርጫ ክትትል አከናውኗል።