ተመላሾች ሰብአዊ መብቶቻቸውን ባከበረ መልኩ በዘላቂነት መቋቋማቸውን ለማረጋገጥ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅትና በትብብር ሊሠሩ ይገባል