ኢሰመኮ በአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የተደረጉ በተለይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አገልጋዮች፣ ተከታዮች እና የተለያዩ ሚዲያ አባላት እስር በእጅጉ እንደሚያሳስብ ገለጸ