The Ethiopian Human Rights Commission’s Chief Commissioner Daniel Bekele will give the keynote speech in CARD’s panel discussion on “countering hateful speeches during election campaigns” Date & Time: March 5 (8:30AM – 1:30 PM) Registration here: https://docs.google.com/…/1Fl3HOLHtnVNgfbsHFGtEQMB2TA…
በድርጊት መርሐ-ግብሩ ከተያዙት እንቅስቃሴዎች መካከል “ሴቶችና ኪነ-ጥበብ” በሚል ርዕስ በሴቶች መብት ዙሪያ የሚያጠነጥኑ ልዩ ልዩ የኪነ-ጥበብ ሥራዎች የሚቀርቡበት የኪነ-ጥበብ ምሽት ከሰምና እና ወርቅ ሚዲያ እና ኢንተርቴይመንት ጋር በመተባበር ቅዳሜ መጋቢት 17 ቀን 2014 ዓ.ም ከምሽቱ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት አዘጋጅቷል፡፡ የኢሰመኮ ባልደረቦችም የዝግጅቱ ተካፋይ እንድትሆኑ የአክብሮት ግብዣችንን እያቀረብን በተጨማሪም የኪነ-ጥበብ ዝንባሌ ያላችሁ...