The Ethiopian Human Rights Commission’s Chief Commissioner Daniel Bekele will give the keynote speech in CARD’s panel discussion on “countering hateful speeches during election campaigns” Date & Time: March 5 (8:30AM – 1:30 PM) Registration here: https://docs.google.com/…/1Fl3HOLHtnVNgfbsHFGtEQMB2TA…
በድርጊት መርሐ-ግብሩ ከተያዙት እንቅስቃሴዎች መካከል “ሴቶችና ኪነ-ጥበብ” በሚል ርዕስ በሴቶች መብት ዙሪያ የሚያጠነጥኑ ልዩ ልዩ የኪነ-ጥበብ ሥራዎች የሚቀርቡበት የኪነ-ጥበብ ምሽት ከሰምና እና ወርቅ ሚዲያ እና ኢንተርቴይመንት ጋር በመተባበር ቅዳሜ መጋቢት 17 ቀን 2014 ዓ.ም ከምሽቱ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት አዘጋጅቷል፡፡ የኢሰመኮ ባልደረቦችም የዝግጅቱ ተካፋይ እንድትሆኑ የአክብሮት ግብዣችንን እያቀረብን በተጨማሪም የኪነ-ጥበብ ዝንባሌ ያላችሁ...
In order to achieve full and equal access to and participation in science for women and girls, and further achieve gender equality and the empowerment of women and girls, the United Nations General Assembly declared 11 February as the International Day of Women and Girls in Science in 2015. Stay tuned for EHRC event update!