ክልሉ የነዋሪዎቹን ሰላምና ደኅንነት እንዲሁም የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማሻሻል እያደረገ ያለው ጥረት የሚበረታታ ነው
በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የሚያገረሹ ግጭቶችን ለማስቀረት ተጠያቂነትን ከማረጋገጥ በተጨማሪ የማኅበረሰብ ውይይቶችን በማከናወን ሰላምና ዕርቅን ማስፈን ያስፈልጋል
The Ethiopian Human Rights Commission The Kenya National Commission for Human Rights The Mozambican Human Rights Commission The Zambian Human Rights Commission
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና ሲቪል ማኅበራት የትብብር መድረክ የአለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀን የጋራ መልእክት፣ ታህሳስ 2018 ዓ.ም
በፎቶግራፍ እና በአጫጭር ፊልሞች ዘርፍ የተወዳደሩ አሸናፊዎች ይፋ የተደረጉበት ፌስቲቫል በ11 የክልል ከተሞች ቀጥሎ ይካሄዳል
EHRC remains committed to promoting and protecting human rights across Ethiopia, with the broader goal of fostering a true human-rights culture
ምርጫው ዴሞክራሲያዊ፣ ግልጽ፣ ተአማኒ እና ሰብአዊ መብቶች በተሟላ ሁኔታ የተከበሩበት እንዲሆን ለማድረግ መሰል አስቻይ ሁኔታዎችን የመፍጠር እርምጃዎች ሊጠናከሩ ይገባል
ክልሉ የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማሻሻል እያደረገ ያለውን ጥረት እንደአስፈላጊነቱ የፌዴራል መንግሥት ሊደግፍ ይገባል
መድረኩ የፖለቲካ ፓርቲዎችን መርኃ ግብሮች እና አሠራሮች አካታችነት ለመገምገም ዕድል ፈጥሯል
የሶማሊ ክልል በአጭር ጊዜ ውስጥ የወሰዳቸው እርምጃዎች በሌሎች ክልሎች በአርዓያነት ሊወሰዱ የሚገባቸው ናቸው