የጥፋተኞችን ተጠያቂነትን ከማረጋገጥ በተጨማሪ የማኅበረሰብ ውይይቶች፣ የሰላምና ዕርቅ ተጨባጭ እርምጃዎች ለዘላቂ መፍትሔ አስፈላጊ ናቸው
በኮሚሽኑ የቀረቡ ምክረ ሐሳቦችን ተፈጻሚነት ለማረጋገጥ እና የአካል ጉዳተኞችና አረጋውያን መብቶችን ለማስጠበቅ የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ወሳኝ ነው
Reporting by itself is not an end; concerted measures to implement recommendations of treaty bodies is necessary
ውጤታማ እና ተጨባጭ መፍትሔን ሊያስገኝ የሚችል የሕፃናት ተሳትፎን ማረጋገጥ ለመብቶቻቸው መከበር እና ጥበቃ ከፍተኛ ሚና አለው
በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርሱ ግድያዎችንና ሌሎች የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን ማቆም፣ ተጠያቂነት ማረጋገጥ፣ ተጎጂዎችን መካስ እና ለዘላቂ መፍትሔ በሁሉም ወገኖች ሰላማዊ ውይይትን በቁርጠኝነት መቀበል ይገባል
ዘላቂ መፍትሔ እስኪረጋገጥ ድረስ ተፈናቃዮች በቂ፣ ወቅቱን የጠበቀ እና ተደራሽ የሆነ የሰብአዊ ድጋፍ ሊቀርብላቸው እንዲሁም በቂ መጠለያ ሊመቻችላቸው ይገባል
Full recovery and operationalization of basic services sectors such as education and health; full functionality of the law enforcement sector still a significant challenge
ሰላምና ደኅንነትን የማስከበር፣ ወንጀል የመከላከልና የመመርመር ሥራ በሕግ አግባብ ብቻ ሊሆን ይገባል
ከሕግ ውጭ የሚፈጸም ግድያ ሙሉ በሙሉ ማቆምና ተጠያቂነትን ማረጋገጥ እንዲሁም ለዘላቂ መፍትሔ በሁሉም ወገኖች ሰላማዊ ውይይትን በቁርጠኝነት መቀበል ያስፈልጋል
EHRC delegation paid a visit to the Commission on Human Rights of the Republic of the Philippines (CHRP)