UNICEF’s 2020 data shows that in Ethiopia, 25 million girls and women have undergone FGM, the largest absolute number in Eastern and Southern Africa.
The JIT is committed to assist all stakeholders in the effective implementation of its recommendations
ለሟቾች ቤተሰቦች እና የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው ሰዎች ለደረሰባቸው ጉዳት ተገቢ የሆነ ካሳ ሊሰጣቸው ይገባል
ለሁለት ቀናት የሚካሄደው የውይይት መድረክ ሲገባደድ ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን ሚናና የስራ ኃላፊነት ተሻሽሎ በወጣው መመሪያ መሰረት በመለየት ሁለተኛውን ውድድር ለማከናውን የወጣውን መርኃ ግብር ለመተግበር የጋራ መግባባት ላይ የሚደርሱበት እንደሚሆን ይጠበቃል
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመንግስት የቀረበለትን ውሳኔ ሃሳብ በአፋጣኝ እንደሚያጸድቀው ኮሚሽኑ ተስፋውን እየገለጸ፤ የመንግስት ስራ አስፈጻሚ አካላት ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር ተያይዞ አሁንም በቁጥጥር ስር ያሉ ሰዎች በአፋጣኝ እንዲለቀቁ ጥሪውን ያቀርባል
አበረታች ለውጦች ያሉ ቢሆንም፣ ክፍተቶችን ለማሻሻል የተቀናጀ ጥረት ያስፈልጋል
On the occasion of the International Day of Education, EHRC calls for intensified efforts to get children back to schools in conflict-affected areas
የምክክር መድረኩ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን መብቶች ለማስጠበቅና መብቶቻቸው መከበራቸውን ለማረጋገጥ የሚረዱ የሕግ ማዕቀፎች እንዲጸድቁ፣ እንዲተገበሩና ተመጣጣኝ ተቋማዊ መዋቅሮች እና አሰራሮች እንዲዘረጉ፣ እንዲሁም ክፍተቶች እንዲቀረፉ የሚያደርገው ጥረት አካል ነው
ኢሰመኮ ባለፉት አራት ሳምንታት ስላካሄዳቸው ዋና ዋና ዝግጅቶች የበለጠ መረጃ እዚህ ያግኙ
“ውይይቱ በተለይም ከባለድርሻ አካላቶች ጋር በክትትሉ የተለዩ ክፍተቶችን ለማረም መግባባት ላይ ለመድረስ ያስቻለ ነው”