የሰብአዊ መብቶች ምርመራ እና የወንጀል ምርመራ ሕጋዊና ተቋማዊ ማዕቀፎች ምንድን ናቸው? የሁለቱ የምርመራ ዐይነቶች ዓላማዎችና ግቦች ምንድን ናቸው? በሁለቱ የምርመራ ዘርፎች መካከል ያለው የማስረጃ ምዘና ስልት ልዩነት ምን ይመስላል? ሁለቱ የምርመራ ዘርፎች የሰብአዊ መብቶችን ጥበቃ ለማሻሻል በምን መንገድ ሊደጋገፉ ይችላሉ?
ለእናቶችና ለጨቅላ ሕፃናት የጤና መብቶች ጥበቃ ተግዳሮት የሆኑ የጸጥታ እና የመሠረተ ልማት ችግሮች የመንግሥትን አፋጣኝ ምላሽ ይሻሉ
በማቆያዎች እና በማረሚያ ቤቶች ውስጥ ያለውን መጨናነቅ እና አጠቃላይ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ለማሻሻል አማራጭ ቅጣቶችን ጨምሮ ሌሎች የፖሊሲ አማራጮችን መተግበር ይጠይቃል
በጾታ የተለየ ማደሪያ ክፍል እና ለሴቶች ቅድሚያ የሚሰጥ አሠራር አለመኖር ሴት ተጠርጣሪዎችን እና ታራሚዎችን ለተጨማሪ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ያጋልጣል
States Parties recognize the right of persons with disabilities to education
የተጠርጣሪዎችን ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል የተጠያቂነት ሥርዓትን ማጠናከር አስፈላጊ ነው
ሁሉ-አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ወቅታዊ ግምገማ ረቂቅ ሪፖርት ዝግጅት ሂደት ግልጽ እና አሳታፊ እንዲሆን ያስፈልጋል
የእናቶች እና የጨቅላ ሕፃናትን የጤና መብቶች ሁኔታን ለማሻሻል መንግሥትን ጨምሮ የሁሉም ባለድርሻ አካላት ቅንጅት አስፈላጊ ነው
In his foreword to the 3rd Ethiopia's Annual Human Rights Situation Report, which coincides with the last year of his five-year term, EHRC Chief Commissioner Dr. Daniel Bekele, underlined the urgent need for peaceful dialogue and discussion at national level to end conflicts and find a lasting solution to the widespread human rights violations occurring in the context of conflict
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ የሥራ ዘመናቸው ማብቃት ጋር በተገጣጠመው በዚህ በ3ተኛው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ባስተላለፉት መልእክት፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከግጭት ለመውጣትና መጠነ ሰፊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን በዘላቂነት ለመፍታት ሰላማዊ ውይይት እና ምክክር ማድረግ ያስፈልጋል ብለዋል