መንግሥት የሀገሪቱ ዐቅም በፈቀደ መጠን አስፈላጊ እርምጃዎችን በመመውሰድ የሕፃናት በቂ የኑሮ ደረጃ የማግኘት መብትን ለማረጋገጥ ቀዳሚ ባለግዴታ ነው
ኢሰመኮ በአዋጅ በተሰጠው ሥልጣን እና ኃላፊነት መሠረት የሰብአዊ መብቶች ሥራውን ማከናወን የሚቀጥል ይሆናል
በተጠርጣሪዎች ላይ ድብደባና ኢሰብአዊ ድርጊቶችን የሚፈጽሙ የጸጥታ አካላት ላይ ሕጋዊ እርምጃ መውሰድና ተጠያቂነትን ማረጋገጥ ያስፈልጋል
ከጊዜ ወደ ጊዜ ቁጥራቸው እየጨመረ ያለው አረጋውያን ፍላጎታቸውን እና ሁኔታቸውን ያገናዘበ የሕግ እና የፖሊሲ ማእቀፍ በመዘርጋት ሰብአዊ መብቶቻቸውን ሙሉ በሙሉ እንዲጠቀሙ ማስቻል አስፈላጊ ነው
የብሔራዊ ምርመራ/ግልጽ ምርመራ በሕዝብ ፊት የሚካሄዱ የአቤቱታ መቀበያ መድረኮቹን ተከትሎ ግኝቶችን እና ምክረ ሐሳቦችን የያዘ ሪፖርት ይፋ የሚደረግ ይሆናል
ሕገ ወጥ ግንባታን የማፍረስ እርምጃ ሕጋዊ ሂደትን መከተልና እርምጃው ሊያስከትል የሚችለውን ማኅበራዊ ቀውስ ከግንዛቤ በማስገባት አማራጭ መፍትሔዎችን ማመቻቸት ያስፈልጋል
በመሰብሰብ መብት ላይ እንቅፋት የሚፈጥሩ ተግባሮችን የመመርመርና ተጠያቂነትን የማረጋገጥ ኃላፊነት የመንግሥት ነው
በመፈናቀል ምክንያት ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ሕፃናት የትምህርት አገልግሎት እንዲያገኙ እና ወደ መደበኛ የትምህርት ሥርዓት እንዲመለሱ የሁሉንም ጥረት ይፈልጋል
ID on Report of the International Commission of Human Rights Experts on Ethiopia (oral briefing, res. 51/27 21)
ድርጊቱ ኢሰመኮ መስከረም 18 ቀን 2015 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው ሪፖርት ውስጥ ከተዘረዘሩት ጉዳዮች መካከል አንዱ ነው