ናይ ምኽትል ዋና ኮሚሽነርን ናይ ዘፈር ሰብኣዊ መሰላት ኮሚሽነራትን ሹመት፣ ናይ ኣመራርሓ ቐፃልነትን ቅልጡፍ ናይ ስራሕ ስግግርን ካብ ምርግጋፁ ንላዕሊ እቲ ኮሚሽን ዝተውሃብዎ ተልእኾታት ብብቕዓት ንኽዋፃእ ዘለውዎ ዓቕምታት ብዝበለፀ የጠናኽር
ብሔራዊው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ተቋም የሆነው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በተጓደሉ ኮሚሽነሮች ምትክ አራት አዳዲስ አመራሮች ተሾሙለት
Employers shall be required to ensure that, so far as is reasonably practicable, the workplaces, machinery, equipment and processes under their control are safe and without risk to health
አሠሪዎች በቁጥጥራቸው ሥር ያሉ የሥራ ቦታዎች፣ ማሽኖች፣ መሣሪያዎች እና የአሠራር ሂደቶች ምክንያታዊና ተግባራዊ ሊሆን በሚችለው መጠን ደኅንነታቸው የተጠበቀ እና ምንም የጤና ሥጋት የማያስከትሉ መሆናቸውን እንዲያረጋግጡ ሊደረጉ ይገባል
Strengthening evidence-based policymaking and inclusive dialogue are essential to advancing an effective, victim-centred, and human rights-compliant transitional justice process in Ethiopia
በኢትዮጵያ ውጤታማ፣ ተጎጂዎችን ማዕከል ያደረገ እና ሰብአዊ መብቶችን ያከበረ የሽግግር ፍትሕ ሂደትን ተግባራዊ ለማድረግ፤ በማስረጃ ላይ የተመሠረተ የፖሊሲ ዝግጅት እና አካታች ውይይቶችን ማጠናከር አስፈላጊ ነው
Itoophiyaa keessatti Adeemsa ce’umsa haqaa bu’a qabeessa, miidhamtoota giddu galeessa godhatee fi mirgoota namoomaa kabaju hojiirra oolchuuf, qophii Imaammataa ragaa irratti hundaa’e fi marii hunda hammate cimsuun barbaachisaa dha
Si loogu hirgeliyo Itoobiya geedi-socod caddaaladeed oo kumeel-gaar ah oo waxtar leh, xudduntuna ay u yihiin dhibbanayaasha isla markaana dhowraya xuquuqda aadanaha; waxaa lagama maarmaan ah in la xoojiyo dejinta siyaasado ku dhisan caddeymo iyo wadahadallo loo dhan yahay
ኣብ ኢትዮጵያ ውፅኢታዊ፣ ንጉዱኣት ማእኸል ዝገበረን ሰብኣዊ መሰላት ዘኽበረን ከይዲ ስግግር ፍትሒ ተግባራዊ ንምግባርብመረዳእታ ዝተደገፈ ናይ ፖሊሲ ምድላውን ሓቛፋይ ምይይጥ ምጥንኻንር ኣገዳሲ እዩ
Creating enabling conditions for the realization of the right to freedom of association is vital for the advancement of a democratic system