National human rights institutions, civil society organisations, and the media are key actors in the dissemination of human rights principles
በሰሜን ኢትዮጵያ ከተከሰተው ጦርነት ጋር ተያይዞ በተደረጉ ምርመራዎች የተሰጡ ምክረ ሃሳቦችን ክትትል በተመለከተ፣ ለፕሬስ ነፃነት እና ለሚዲያ ሥራ ያለው ሀገራዊ አውድ እንዲሁም የዘላቂ ልማት ግቦች እና ሰብአዊ መብቶች ተያያዥነት በውይይቶቹ ከተነሱ ጉዳዮች መካከል ናቸው
የተራዘመ የቅድመ-ክስ እስራትን እና ተያያዥ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን ለመከላከል የሁሉንም ፍትሕ አስተዳደር አካላት ቁርጠኛ ጥረት ይሻል
The DIHR delegation was joined by representatives from GIZ and the Embassies in Ethiopia of Denmark, Norway and the United Kingdom
The event also marks the International Day for the Right to the Truth concerning Gross Human Rights Violations and for the Dignity of Victims, observed each year on March 24 since 2010
በድርጊት መርሐ-ግብሩ ከተያዙት እንቅስቃሴዎች መካከል “ሴቶችና ኪነ-ጥበብ” በሚል ርዕስ በሴቶች መብት ዙሪያ የሚያጠነጥኑ ልዩ ልዩ የኪነ-ጥበብ ሥራዎች የሚቀርቡበት የኪነ-ጥበብ ምሽት ከሰምና እና ወርቅ ሚዲያ እና ኢንተርቴይመንት ጋር በመተባበር ቅዳሜ መጋቢት 17 ቀን 2014 ዓ.ም ከምሽቱ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት አዘጋጅቷል፡፡ የኢሰመኮ ባልደረቦችም የዝግጅቱ ተካፋይ እንድትሆኑ የአክብሮት ግብዣችንን እያቀረብን በተጨማሪም የኪነ-ጥበብ ዝንባሌ ያላችሁ...
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) has launched a Gender Core Team on March 1, 2022 with the objective of revitalizing already ongoing initiatives of mainstreaming gender in key processes and systems.
ከየካቲት 17 እስክ 18 ቀን 2014 ዓ.ም. በአዲስ አባባ በተካሄደው ስብሰባ ከተሳተፉ መንግስታዊ ባለድርሻ አካላት ጋር የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን መብቶች ለማስጠበቅ እና ለማስከበር የሚረዳ ተቋማዊ መዋቅሮች እና ቅንጅታዊ አሰራሮች ሊዘረጉ የሚቻልባቸው ምቹ ሁኔታዎችን ስለመፍጠር ውይይት ተደርጓል።
The Working Group is an experience sharing platform that brings together National Human Rights Institutions (NHRIs) in the Intergovernmental Authority for Development (IGAD) member states