ኢሰመኮ በደረሱት መረጃዎች መነሻነት በአማራ ክልል የሰሜን ወሎ እና ደቡብ ጎንደር ዞኖች እንዲሁም በአንዳንድ የትግራይ ክልል ደቡባዊ አካባቢዎች በጦርነት አውድ ውስጥ የተፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች እና የሰብአዊነት ሕግ ጥሰቶችን በተመለከተ ከነሐሴ 22 እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2013 ዓ.ም. ምርመራ አካሂዷል። ይህ ሪፖርት የዚህ ምርመራ ውጤት ነው።

The report covers the period between July and August 28, 2021. Conducted until September 5, 2021, the investigation mission held 128 interviews and 21 focus group discussions (FGDs) with survivors, victims, local civil administration and security officials, Civil society organizations (CSOs) and humanitarian organizations.
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽሕፈት ቤት፣ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ትግራይ ክልል ውስጥ በተፈጠረው ግጭት ወቅት በሁሉም የግጭቱ ተሳታፊ አካላት ተፈጽመዋል የተባሉትን የዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች፣ የሰብአዊነት እና የስደተኞች ሕግጋት ጥሰቶች በተመለከተ በጋራ ያካሄዱት የምርመራ ሪፖርት የእንግሊዝኛውን ሪፖርት ያንብቡ




