በተጠርጣሪዎች ላይ ድብደባና ኢሰብአዊ ድርጊቶችን የሚፈጽሙ የጸጥታ አካላት ላይ ሕጋዊ እርምጃ መውሰድና ተጠያቂነትን ማረጋገጥ ያስፈልጋል
ሰብአዊ ክብር፣ እኩልነት፣ አድሎ አለመፈጸም፣ ፍትሐዊነት እና አካታችነትን የመሳሰሉ መሠረታዊ የሆኑ የሰብአዊ መብቶች እሴቶች፤ የአካል ጉዳተኞች ማኅበራት ለአባሎቻቸው እና ለተጠቃሚዎች በሚሰጡት አገልግሎት ሊጠብቋቸው የሚገቡ እሴቶች ናቸው
በስደተኞች ሰብአዊ መብቶች ላይ ያለውን ግንዛቤ ማሳደግ፤ በመንግሥት እና በተራድኦ ተቋማት ለስደተኞች የሚቀርቡ የሰብአዊ ድጋፍ እና ሌሎች አገልግሎቶች አካታች፣ ተደራሽ እና ሰብአዊ ክብራቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ ይረዳል
በፖሊስ ጣቢያዎች በተደረገው ክትትል የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የሰጣቸውን ምክረ-ሃሳቦች ተቀብሎ በመፈጸም ረገድ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መሻሻሎች መስተዋላቸው አበረታች ነው
በእስር ላይ የሚገኙ ሰዎችን የሰብአዊ መብቶች አያያዝን ለማሻሻል የማረሚያ ቤቶች አመራሮች ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር ሊሠሩ ይገባል
የፍትሕ አካላት በወንጀል ተጠርጥረው የተያዙ ሰዎችን መብቶች ከማክበር፣ ከማስከበርና ከማስጠበቅ አኳያ ቀዳሚ ባለግዴታዎች ናቸው
The previously unreported attack occurred on March 2 in Metekel, in the Benishangul-Gumuz region, the Ethiopian Human Rights Commission said.
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በቤንሻንጉል ክልል መተከል ዞን በጉባ ወረዳ አይሲድ ቀበሌ ውስጥ የካቲት 24/ 2014 ዓ.ም በመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ሲቪል ሰዎች ላይ ግድያ መፈፀሙን ገለጸ።
19 women detained with their young children in Metekel zone in connection with ongoing security interventions