ነጻ የመገናኛ ብዙኃን እንቅስቃሴ ለሰብአዊ መብቶች መከበርና ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ወሳኝ ነው
EHRC regularly participates in the NHRIs Forum and the public sessions of ACHPR, as a member of the Network of African Human Rights Institutions and as an NHRIs with affiliate status before the ACHPR
የተፈረሙት የመግባቢያ ሰምምነቶች የሰብአዊ መብቶች አያያዝንና ጥበቃን በተሻለ መንገድ ለመምራት እና ለመተግበር የሚያግዙ ናቸው
ሰነዱ የሰብአዊ መብቶች ምክረ ሐሳቦች በአግባቡ እንዲተገበሩና ተጠያቂነት እንዲሰፍን ከፍተኛ ሚና አለው
የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች የተፈጸመባቸው ሰዎች ውጤታማ ፍትሕ እንዲያገኙ የፍትሕ ተቋማት አገልግሎት ተደራሽነት ወሳኝ ነው
አዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮችን ጨምሮ በሁሉም ክልሎች በሚካሄደው የፎቶግራፍ እና የአጫጭር ፊልሞች ውድድር ክህሎት እና ዝንባሌ ያላቸው ሰዎች እና ተቋማት በሙሉ እንዲሳተፉ ተጋብዘዋል
ስልጠናዎቹ በሽግግር ፍትሕ፣ በታራሚዎች እና በተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ ያተኮሩ ናቸው
መንግሥት በተለያዩ ቦታዎች የተፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ላይ የተሟላ ማጣራት በማድረግ ተጠያቂነትን ሊያረጋግጥ እንዲሁም በድርጊቶቹ ተጎጂ ለሆኑ ሰዎች ፍትሕ ሊያሰፍን ይገባል
አባል ሀገራት አረጋውያን ሴቶች ከጥቃት፣ ከወሲባዊ ጥቃት እንዲሁም በጾታ ላይ ከተመሠረተ መድልዎ መጠበቃቸውን ማረጋገጥ አለባቸው
ተመጣጣኝ ማመቻቸት በአካል ጉዳተኝነት ዐውድ ውስጥ ወዲያውኑ ተፈጻሚ ሊሆን የሚገባው አድሏዊ ልዩነት ያለማድረግ ግዴታ አካል ነው