የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ሰብአዊ መብቶች አንዱ የትኩረት አቅጣጫ በማድረግ ላለፉት 5 ዓመታት ወቅታዊ እና ቀጣይነት ያላቸው የሰብአዊ መብቶች ክትትል እና ምርመራ፣ የግንዛቤ ማሳደግ እንዲሁም የውትወታ ሥራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል። ይህ የኢሰመኮ አራተኛው በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ ያተኮረ ዓመታዊ የዘርፍ ሪፖርት ሲሆን፣ ከሐምሌ ወር 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር...
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ያዘጋጀው ይህ 3ኛው የአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ የዘርፍ ሪፖርት ከሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2017 ዓ.ም. ድረስ ያለውን ጊዜ ይሸፍናል። ኢሰመኮ ሐምሌ 28 ቀን 2017 ዓ.ም. 4ኛውን የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ ይህ የዘርፍ ሪፖርት በተለይም የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን ሰብአዊ...
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ መብቶች የሥራ ክፍል የተለያዩ ክትትሎች፣ ምርመራዎች፣ ጥናት እና ምርምሮች፣ የውትወታ ሥራዎች እና የምክክር መድረኮችን የሚያከናውን ሲሆን ይህ ሪፖርትም የተዘጋጀው ከእነዚህ ሥራዎች የተገኙ ግብአቶችን፣ አግባብነት ያላቸው ሰነዶችና ሌሎች የመረጃ/ማስረጃ ምንጮችን መሠረት በማድረግ ነው። ኢሰመኮ በሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው 4ኛው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ላይ...
ኢሰመኮ ለ4ኛ ጊዜ የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርትን ሐምሌ 28 ቀን 2017 ዓ.ም. ይፋ ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን፣ ይህ ዓመታዊ የዘርፍ ሪፖርት ከሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2017 ዓ.ም. ያለውን የሴቶች እና የሕፃናት ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ በዝርዝር አቅርቧል፡፡ ሪፖርቱ ኢሰመኮ በበጀት ዓመቱ ካከናወናቸው የምርመራ፣ ክትትል እና ሌሎች የውትወታ ሥራዎች በመነሳት በሴቶች እና በሕፃናት...
ሴቶች ሠራተኞች ለተመሳሳይ ሥራ ተመሳሳይ ክፍያ የማግኘት መብታቸው የተጠበቀ ነው
Women workers have the right to equal pay for equal work
አባል ሀገራት የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂዎችን ጨምሮ በአዲስና ታዳሽ የኃይል ምንጮች እንዲሁም አስፈላጊ ቴክኖሎጂዎች ላይ ምርምርንና ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት፣ በዚሁም ላይ የሴቶችን ተደራሽነት እና የቁጥጥር ተሳትፎ ለማመቻቸት ተገቢውን እርምጃ ሁሉ መውሰድ ይገባቸዋል
States Parties shall take all appropriate measures to promote research and investment in new and renewable energy sources and appropriate technologies, including information technologies and facilitate women’s access to, and participation in their control
ኢሰመኮ ከአፍሪካ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት ትስስር እና ከአባል ተቋማቱ ጋር በመተባበር 16ኛውን ዓመታዊ እና ጠቅላላ ጉባኤ በስኬት ለማስተናገድ ዝግጁ እና ቁርጠኛ መሆኑን አረጋግጧል
ማንኛውም ሰው የማሰብ፣ የኅሊና እና የሃይማኖት ነጻነት አለው