ለአካል ጉዳተኞች የተሐድሶ አገልግሎት እና አጋዥ መሣሪያዎችን የማግኘት መብት በተሟላ ሁኔታ ተደራሽ ለማድረግ ነባር ተቋማትን ማጠናከር እና ማስፋፋት ያስፈልጋል
Qaama miidhamtootaaf tajaajilli deebisanii dhaabuu fi mirga meeshaalee gargaarsaa arga-chuu haala quubsaa ta’een dhaqqabamaa taasisuuf dhaabbilee jiran cimsuu fi babal’isuun barbaachisaa dha
Si loogu heli karo adeegga baxnaaninta iyo qalabka caawinta ee dadka baahiyaha gaarka ah qaba, waxaa lagama maarmaan ah in la xoojiyo laguna ballaariyo hay'adaha jira
ንጉዱኣት ኣካል ግልጋሎት ተሃደሶን ሓገዛዊ መሳርሒታት ናይ ምርካብ መሰልን ብዝተማልአ ኩነታት ተበፃሒ ንምግባር ነባር ትካላት ) ምጥንኻርን ምስፍሕፋሕን የድሊ
የኢሰመኮ ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ኮሚሽኑ በመላው ሃገሪቱ ነጻ እና ፍትሐዊ ምርጫ መካሄዱን ለማረጋገጥ የመስክ ምልከታ ሥራዎችን በማካሄድ ላይ እንደሚገኝ ገልጸዋል
የሲቪክ ምህዳርን ለማስፋት እና የሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች ጥበቃን ለማጠናከር የመንግሥት ቁርጠኝነት፣ የብሔራዊ ሰብአዊ መብቶች ተቋማት እና የሲቪክ ማኅበረሰብ ድርጅቶች የጋራ ሥራ ወሳኝ ነው
The trainings were provided to youth, police and prison personnel, the elderly, service providers for internally displaced persons, associations of persons with disabilities and artists, as well as to staff and officials of civil society organizations
አሠሪዎች በቁጥጥራቸው ሥር ያሉ የሥራ ቦታዎች፣ ማሽኖች፣ መሣሪያዎች እና የአሠራር ሂደቶች ምክንያታዊና ተግባራዊ ሊሆን በሚችለው መጠን ደኅንነታቸው የተጠበቀ እና ምንም የጤና ሥጋት የማያስከትሉ መሆናቸውን እንዲያረጋግጡ ሊደረጉ ይገባል
Employers shall be required to ensure that, so far as is reasonably practicable, the workplaces, machinery, equipment and processes under their control are safe and without risk to health
Strengthened capacity of CSOs has significant value for human rights protection