ኢሰመኮና አምነስቲ ኢንተርናሽናል በአማራ ክልል በመካሄድ ላይ ያሉት «የዘፈቀደና የጅምላ» ያሏቸው እስሮች እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል
In her opening remarks, Rakeb Messele Aberra, Acting Chief Commissioner of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) - ኢሰመኮ, emphasized the profound importance of the draft reparations model law and the investigation manual for atrocity crimes
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተጠባባቂ ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ ከአሐዱ መድረክ ጋር ቆይታ አድርገዋል
አጭር የፖሊሲ መግለጫ:- በኢትዮጵያ የአረጋውያንን ሰብአዊ መብቶች ለማሳደግ የማኅበራዊ ጥበቃ ሥርዓት ማጠናከሪያ ስትራቴጂ እ.ኤ.አ. በ2023 የወጣው የዓለም ማኅበራዊ ሪፖርት የዓለማችን ሕዝብ ዕድሜ መግፋት ሁኔታ/አዝማሚያ የማይቀለበስ መሆኑን እና ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ ሀገራት በሚቀጥሉት ሦስት አስርት ዓመታት ውስጥ በዕድሜ የገፉ ሰዎች ቁጥር ፈጣን እድገት የሚመዘገብበት መሆኑ እንደሚጠበቅ ይገልጻል (የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተ.መ.ድ.) ኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ ጉዳዮች...
በማጠቃለያም ውይይት ወቅት የታዩ ክፍተቶችን እና ከቋሚ ኮሚቴው የሚነሱ ጥያቄዎችን በረጅም ጊዜ የሚፈቱ እና በአጭር ጊዜ ሊፈቱ የሚችሉትን የታዩ ችግሮችን በመለየት አቅጣጫ በማስቀመጥ ውጤታማ ውይይት ተከናውኗል
መንግሥት የተፈጥሮና ሰው ሠራሽ አደጋ እንዳይደርስ መከላከልና አደጋው ሲደርስም ለተጎጂው እርዳታ በወቅቱ እንዲደርስ ማድረግ አለበት
Government shall take measures to avert any natural and man-made disasters, and, in the event of disasters, to provide timely assistance to the victims
Complementary report by the Ethiopian Human Rights Commission on the combined sixth and seventh report of the government of Ethiopia to the United Nations committee on the rights of the child on the implementation of the provisions of the convention on the rights of the child
ወጣቶችን ጨምሮ በትጥቅ ግጭት የተጎዱ እና የተፈናቀሉ ሲቪል ሰዎችን ለመጠበቅ የሚቻላቸውን እርምጃ ሁሉ ይወስዳሉ
Take all feasible measures to protect the civilian population, including youth, who are affected and displaced by armed conflict