በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ምክንያት የታሰሩ ሰዎች በአፋጣኝ እንዲፈቱ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ጥሪ አቅርቧል
ኮሚሽኑ ዓላማውን ለማስፈጸም ከሚሰራቸው ሰብአዊ መብቶችን የማስተማር እና የማስፋፋት ስራ ውጤታማ እንዲሆን ከተለያዩ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት ጋር በአጋርነት የሚሰራ ሲሆን፣ ከሀገራዊ የኪነጥበብና የሥነ ጥበብ ባለሞያዎችና ማኅበራት ጋር የሚያደርገውን ትብብር በተመሳሳይ መልኩ እኩል ክብደት የሚሰጠው ነው
በአዋጁ ምክንያት የታሰሩ ሰዎች እንዲፈቱ ከጠየቁት መካከል የአሜሪካ መንግሥት እና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ይገኙበታል።
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2030 ደኅንነቱ የተጠበቀ የመጠጥ ውሃ እና የንጽሕና አጠባበቅ አቅርቦትን ለሁሉም የማረጋገጥ እቅድ ይዛለች። (ዘላቂ የልማት ግብ 6)
ኮሚሽኑ በአስቸኳይ ሁኔታ ወቅት ከአዋጁ አተገባበር ጋር ተያይዞ በቁጥጥር የዋሉ እና አሁንም ያልተለቀቁ ሰዎች በአፋጣኝ እንዲለቀቁ በድጋሚ ያሳስባል
ዩኒሴፍ እ.ኤ.አ. በ2020 ባወጣው መረጃ በኢትዮጵያ 25 ሚሊዮን ልጃገረዶችና ሴቶች የሴት ልጅ ግርዛት የተፈጸመባቸው መሆኑን የሚጠቁም ሲሆን ይህ አሃዝ በምስራቅ እና በደቡብ አፍሪካ ከተመዘገበው ከፍተኛው መሆኑን መረጃው ይገልጻል፡፡
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከፍተኛ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነር ጽሕፈት ቤት ጣምራ ምርመራ ቡድን ያቀረባቸውን ምክረ ሐሳቦች ተግባራዊ እንዲደረጉ ሥራ መጀመሩን አስታወቁ።
በኦሮምያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ ውስጥ ባለፈው ኅዳር በከረዩ የሚችሌ ገዳ አባላት ላይ በተፈፀመው ጥቃትና ግድያ ውስጥ "የፀጥታ ኃይሎች እጅ አለበት" የሚያስብል በቂ መሠረት አለ ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታውቋል።
በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ምክንያት ታስረው እስካሁን ያልተለቀቁት በአስቸኳይ እንዲለቀቁ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አሳሰበ
ለሁለት ቀናት የሚካሄደው የውይይት መድረክ ሲገባደድ ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን ሚናና የስራ ኃላፊነት ተሻሽሎ በወጣው መመሪያ መሰረት በመለየት ሁለተኛውን ውድድር ለማከናውን የወጣውን መርኃ ግብር ለመተግበር የጋራ መግባባት ላይ የሚደርሱበት እንደሚሆን ይጠበቃል