The killings were the latest to roil the Horn of Africa nation, which is reeling from a civil war that began almost two years ago
የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ለተሻለ ዓለም!
ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን በምናስብበበት በዚህ ወር ውስጥ ሕገወጥ የሰዎች ዝውውርና ድንበር ማሻገር በሴቶችና ሕፃናት ላይ ሰብአዊ መብቶች ጥሰት እያደረሰ በመሆኑ ምላሽ ለመስጠት የሚደረጉ ጥረቶችን ውጤታማ ለማድረግ በጋራ መስራት አስፈላጊነትን ማስታወስ ተገቢ ነው
በኢትዮጵያ የአፋር እና አማራ ክልሎች የተፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች እና ዓለም አቀፍ የሰብአዊነት ሕግ ጥሰቶች ላይ የተደረገ ምርመራ ሪፖርት ውይይት
ከዚህ ቀደም በትግራይ ክልል በተካሄደው ጦርነት ሰፊ የምርመራ ሪፖርት ይፋ ያደረገው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)፣ በቅርቡ በአፋርና በአማራ ክልሎች የተካሄዱ ጦርነቶችን የተመለከተ አዲስ ሪፖርት ይፋ አድርጓል፡፡
የሰብአዊ መብቶችን በማስከበር ረገድ ሚና ያላቸው የሰብአዊ መብቶች ተቋማት እንዲሁም በሰብአዊ መብቶች ዙሪያ የሚሠሩ መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማትም በሴት የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ላይ የሚፈጸሙ የመብት ጥሰቶች ላይ መረጃ የመሰብሰብ፣ የክትትል ሥራዎች እና ጥሰቶችን የማጋለጥ ሥራዎች መስራት አለባቸው።
የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ከዳኝነት ውጪ የሆነ ግድያ (Extra-Judicial Killing) በንፁኃን ላይ መፈጸማቸውን በሪፖርቶቹ ማረጋገጡን ያስታወቀው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)፣ በእነዚህ ድርጊቶች የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ወንጀል ፈጻሚ ሆነው መገኘታቸው በእጅጉ እንደሚያሳስበው ገለጸ፡፡
የሳምንቱ የሰብአዊ መብቶች ጽንሰ-ሀሳብ ፥ ከመጋቢት 5 እስከ 10 ቀን 2014 ዓ.ም. ያለው ሳምንት
የሥርዓተ-ፆታ እኩልነት በሴቶች እና በወንዶች መካከል መድልዎ የሚከለክልና በሁሉም የሕይወት ዘርፎች እኩል መሆናቸውን የሚያረጋግጥ፤ ሁሉም ሰዎች ያለምንም ልዩነት በሕግ ፊት እኩል እንደሆኑና እኩል የሕግ ጥበቃ ሊደረግላቸው የሚገባ መሆኑን የሚያመላክት መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች መርህ ነው፡፡
ብሔራዊ ምርመራን ለማካሄድ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በአጋርነት ለመስራት የሚያስችል መግባባትን ፈጥሯል