Every child has the right not to be subjected to exploitative practices, neither to be required nor permitted to perform work which may be hazardous or harmful to his or her education, health or wellbeing
የመገናኛ ብዙኃን የቁጥጥር ሥራዎች አተገባበር ለሴቶች መብቶች መከበር ተገቢውን ትኩረት ሊሰጥ ይገባል
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) is mandated with monitoring human rights, as outlined in Proclamation No. 210/1992 (as amended by Proclamation No. 1224/2012), with particular focus on segments of society who are vulnerable to human rights violations.  In line with this, the EHRC has conducted a human rights monitoring on the accessibility of air...
የውድድሩ ምናባዊ ጉዳይ “ለልማት ሲባል በግዳጅ ከመፈናቀል ጋር የተያያዙ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮች” ላይ ያተኩራል
States Parties shall take all appropriate measures to promote research and investment in new and renewable energy sources and appropriate technologies, including information technologies and facilitate women’s access to, and participation in their control
አባል ሀገራት የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂዎችን ጨምሮ በአዲስና ታዳሽ የኃይል ምንጮች እንዲሁም አስፈላጊ ቴክኖሎጂዎች ላይ ምርምርንና ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት፣ በዚሁም ላይ የሴቶችን ተደራሽነት እና የቁጥጥር ተሳትፎ ለማመቻቸት ተገቢውን እርምጃ ሁሉ መውሰድ ይገባቸዋል
Ensuring an inclusive, victim-centered and human rights-compliant transitional justice process requires collaboration from all stakeholders
መገናኛ ብዙኃን የሚመሩባቸው ሕጎችና ፖሊሲዎች፣ የሚከተሏቸው አሠራሮች እንዲሁም የሚያሰራጯቸው ይዘቶች የሴቶች መብቶች እንዲጠበቁ ወይም በተቃራኒው እንዲሸረሸሩ በማድረግ ረገድ ያላቸው ሚና የጎላ ነው። መንግሥት የሴቶችን መብቶች ተግባራዊነት ለማረጋገጥ በተለይም ሁሉም መገናኛ ብዙኃን በሴቶች ላይ የሚደርሱ መድልዎ እና አግላይ አስተሳሰቦችን፣ አገላለጾችን፣ አሠራሮችንና ይዘቶችን እንዲያስወግዱ ለማበረታታት ውጤታማ እርምጃዎችን መውሰድ አለበት፡፡ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በሴቶች መብቶች ሁኔታዎች...
በሁሉ-አቀፍ ወቅታዊ የግምገማ መድረክ የተሰጡ ምክረ ሐሳቦችን ተቀብሎ መተግበር በኢትዮጵያ ያለው የሰብአዊ መብቶች ዐውድ ላይ አወንታዊ አስተዋጽዖ ያበረክታል
States Parties shall prohibit through legislative measures backed by sanctions, all forms of female genital mutilation (FGM)