በአዲስ አበባ ከተማ ሲከናወን የነበረው የስደተኞች ምዝገባ፣ ባለፉት ሦስት ዓመታት በመቋረጡ ምክንያት ኢትዮጵያ ውስጥ የተጠለሉ በርካታ ኤርትራውያን የመዘዋወር መብታቸው መገደቡን፣ የተወሰኑት ደግሞ ለእስራት መዳረጋቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
States are under a particular obligation to protect against the displacement of indigenous peoples, minorities, peasants, pastoralists, and other groups with a special dependency on and attachment to their lands
በጎሳ፣ በሃይማኖት ወይም በቋንቋ ኅዳጣን ባሉበት ሀገር ውስጥ የእነዚህ አባል የሆኑ ግለሰቦች በጋራ ባህላቸውን እንዳያከብሩ፣ ሃይማኖታቸውን እንዳያስፋፉ፣ በቋንቋቸው እንዳይጠቀሙ መብታቸው ሊገፈፍ አይገባም
Interview with EHRC Commissioner for Women, Children, Older Persons and Disability Rights Rigbe G/Hawaria
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ/ኮሚሽኑ) በሀገር ውስጥ በሴቶችና በሕፃናት የመነገድ ድርጊት የባለግዴታዎች ምላሽ አሰጣጥ ላይ ያተኮረ ባለ 33 ገጽ የክትትል ሪፖርት ዛሬ ይፋ አድርጓል። ይህ የክትትል ሪፖርት በሀገር ውስጥ በሴቶች እና በሕፃናት መነገድን የመከላከል፣ ለተጎጂዎች የሚደረጉ ጥበቃ እና መልሶ ማቋቋምን፣ የአጥፊዎችን ተጠያቂነት ለማረጋገጥ የተወሰዱ እርምጃዎችን እንዲሁም እነዚህን ተግባራት ለመከወን የተዘረጉ የትብብር ማዕቀፎች ከሰብአዊ መብቶች መርሖች...
በሀገር ውስጥ በሴቶች እና በሕፃናት የመነገድ ድርጊትን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ሁሉን አቀፍ ሕጋዊ፣ ፖለቲካዊ፣ አስተዳደራዊ እና ማኅበራዊ ስልቶች ሊነደፉ ይገባል
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን እና በቀቤና ልዩ ወረዳ በአስተዳደራዊ እና መዋቅራዊ ጥያቄዎች ምክንያት በጥቅምት ወር ላይ በተነሳ ግጭት አንድ ፖሊስን ጨምሮ የ4 ሰዎች ሕይወት ማለፉን...
በኢትዮጵያ የስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎች ሰብአዊ መብቶች አጠባበቅ ላይ የሚስተዋሉ ክፍተቶችን ለማረም ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ያስፈልጋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከ2014 ዓ.ም. እስከ 2015 ዓ.ም. የበጀት ዓመት ድረስ ያለውን ጊዜ የሚሸፍን የመጀመሪያውን የስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎች ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ የተመለከተ ባለ 47 ገጽ የዘርፍ ሪፖርት ዛሬ ይፋ አድርጓል፡፡ ይህ የመጀመሪያው የዘርፍ ሪፖርት ኢሰመኮ ሐምሌ 5 ቀን 2015 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ላይ በተጨማሪነት የስደተኞች እና...