ኮሚሽኑ ከጥቅምት ወር መጨረሻ አንስቶ በክልሎቹ ውስጥ የተፈጸሙትን ጥቃቶች በተመለከተ የደረሱትን ጥቆማዎች እና አቤቱታዎችን መሠረት አድርጎ ባደረገው ክትትል፣ በሲቪል ሰዎች ላይ በተፈጸሙት ጥቃቶች ሳብያ መጠነ ሰፊ እና አሳሳቢ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች መፈጸማቸውን አመልክቷል
የአካል ጉዳተኞች ቀንን ስናስብ ሊተገበሩ የሚችሉ ግቦችን በማስቀመጥ፣ የግቦቹን ውጤት ይፋ በማድረግ እንዲሁም የአካል ጉዳተኞችን መብቶች ለማስጠበቅ፣ ለማስፋፋት እና ለማስከበር የሚወሰዱ እርምጃዎችን ዘላቂነት በማረጋገጥ ሊሆን ይገባል
International Cooperation is essential to guarantee the rights of refugees, Internally Displaced Persons (IDPs) and Migrants
All entries in all categories will receive due recognition, and winners will be announced during the opening ceremony of the 3rd edition of the Annual Human Rights Film Festival
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ባወጣው መግለጫ ሰሞኑን ባደረገው ክትትል በአማራ ክልል፣ በአዊ ብሔረሰብ ዞን አስተዳደር፣ በተፈጠረው ብሔር ተኮር ግጭት ሞት እና የአካል ጉዳት መድረሱን እንዲሁም በኢንቨስትመንት ቦታዎች ላይ ጉዳት መድረሱን፣ በምዕራብ ጎጃም ዞን፣ ቡሬ ዙሪያ ወረዳ ኢመደበኛ የአማራ ታጣቂዎች መሆናቸው የተገለጸ ያላቸው ቡድኖች በሰነዘሩት ብሔር ተኮር ጥቃት እና ይህንኑ ተከትሎ በተፈጠረው ግጭት በርካታ በሚል በቁጥር ያልገለፃቸው ሰዎች ላይ የሞት፣ የአካልና የንብረት ጉዳት መድረሱን ገልጿል
Disability rights and the rights of older persons are among the core priority areas the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) focuses on. Accordingly, the Commission has established a thematic department led by a thematic commissioner that works for the promotion, protection, and respect of the rights of older persons and persons with disabilities through various...
The peoples of the United Nations have in the Charter reaffirmed their faith in fundamental human rights, in the dignity and worth of the human person and the equal rights of men and women
የሰብአዊ መብቶች ዓለም አቀፋዊ መግለጫውን 75ኛ ዓመት ዘንድሮ የዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀን ታኅሣሥ 1 ቀን 2016 ዓ.ም. እናከብራለን
በኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች የትምህርት እድል፣ የጤና እንክብካቤ፣ የሥራ ዕድል፣ ማኅበራዊ ጥበቃ አለማግኘትን እንዲሁም በማኅበረሰቡ ዘንድ ከተንሰራፋው የተዘባ አመለካከት በሚመነጩ እንቅፋቶች ምክንያት የሚደርስ መድልዎን ጨምሮ በርካታ ተግዳሮቶች ይገጥሟቸዋል
Persons with disabilities (PwDs) in Ethiopia, face numerous challenges including lack of access to education, health care, employment, social protection, and discrimination due to attitudinal barriers prevalent in the community